1.2 KiB
1.2 KiB
• የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው
እግዚአብሔር የካህናት ልብስ ዝግጅትና አሰራር ላይ የሰጠውን መመሪያ ጨርሶ ወደ ካህናትን ወደ መቀደስ ሥርዓት ሲሻገር እናያለን።
• የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው
ይህን የሚሰራው ሙሴ እንደ ሆነ ማመልከቱ ነው።
• ትቀድሳቸው ዘንድ
አሮንና ልጆቹ ካህናት ሆነው በፊቴ ወይም እኔን እንዲያገለግሉኝ የምትለያቸው
• እንዲያገለግሉኝ
በአንደኛ መደብ የተገለጸው እግዚአብሔር /ያህዌ/ ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እኔን እንዲያገለግሉ”
• አንድ ወይፈን
ቀንበር ያልተቀመጠበት ወጣት በሬ ማለት ነው
• ቂጣ እንጀራ፥ በዘይትም የተለወሰ የቂጣ እንጎቻ
እርሾ ያልነካው በወይራ ዘይት የታሸ ወይም ወይራ ዘይት የመጨመረበት ቂጣ
• በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ ከመልካም ስንዴ
ምርጥ የሆነ የስንዴ ዱቄት ወስደህ ስስ/ቀጭን/ ቂጣ ጋግረህ ዘይት ቀባው