16 lines
996 B
Markdown
16 lines
996 B
Markdown
# • በመከራ ገዙአቸው
|
|
|
|
ጭካኔ በተሞላበትና ርህራሄ በለሌው ስሜት ግፍ ይፈጽሙባቸው ነበር።
|
|
|
|
# • ሕይወታቸውን ያስመርሩአቸው ነበር
|
|
|
|
የአንድ ዛፍ ፍሬ መራራ ከሆነ እንደማይበላና ደስ እንደማይል ሁሉ የእስራኤላውያን ህይወት እለት ተዕለት በሚደርስባቸው ጭካነ መራራ በመሆኑ ደስተኞች አልነበሩም ማለት ነው። አባባሉ በተለዋጭ ዘይቤ የተገለጸ ነው።
|
|
|
|
# • በጡብ ሥራ
|
|
|
|
ለቤት ሥራ የሚውል ከጭቃና ከሸክላ አፈር እንዲሁም በዘመናዊ መንገድ ከሲሚንቶ የሚሰራ ብሎኬት መሳይ ነገር ማለት ነው
|
|
|
|
# • በመከራም በሚያሠሩአቸው ሥራ ሁሉ
|
|
|
|
ግብጻውያን እስራኤላውያንን የተለያዩና በጣም ከባድ የሆነ የጉልበት ሥራዎችን ያሰሩአቸው ነበር።
|