am_tn/2pe/03/08.md

796 B

ከማስታዎሻዎ ማምለጥ የለበትም

"ይህንን አለመረዳት የለብዎትም" ወይም "ይህንን ችላ አትበሉ"

አንድ ቀን በጌታ ዘንድ እንደ ሺህ ዓመት ነው

ከጌታ አመለካከት አንድ ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት ነው ”

ጌታ የገባውን ቃል በሚመለከት ጌታ በቀስታ አይንቀሳቀስም

ጌታ ተስፋውን ለመፈፀም በቀስታ አይንቀሳቀስም ”

አንዳንዶች ልክ እንደ ዘገምተኛ ይመስላቸዋል

አንዳንድ ሰዎች ጌታ የገባውን ቃል ለመፈፀም ዘገምተኛ ነው ብለው ያስባሉ ፣ ምክንያቱም የጊዜ አመጣጣቸው ከእግዚአብሔር የተለየ ነው።