28 lines
1.2 KiB
Markdown
28 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# • የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው
|
||
|
|
||
|
እግዚአብሔር የካህናት ልብስ ዝግጅትና አሰራር ላይ የሰጠውን መመሪያ ጨርሶ ወደ ካህናትን ወደ መቀደስ ሥርዓት ሲሻገር እናያለን።
|
||
|
|
||
|
# • የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው
|
||
|
|
||
|
ይህን የሚሰራው ሙሴ እንደ ሆነ ማመልከቱ ነው።
|
||
|
|
||
|
# • ትቀድሳቸው ዘንድ
|
||
|
|
||
|
አሮንና ልጆቹ ካህናት ሆነው በፊቴ ወይም እኔን እንዲያገለግሉኝ የምትለያቸው
|
||
|
|
||
|
# • እንዲያገለግሉኝ
|
||
|
|
||
|
በአንደኛ መደብ የተገለጸው እግዚአብሔር /ያህዌ/ ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “እኔን እንዲያገለግሉ”
|
||
|
|
||
|
# • አንድ ወይፈን
|
||
|
|
||
|
ቀንበር ያልተቀመጠበት ወጣት በሬ ማለት ነው
|
||
|
|
||
|
# • ቂጣ እንጀራ፥ በዘይትም የተለወሰ የቂጣ እንጎቻ
|
||
|
|
||
|
እርሾ ያልነካው በወይራ ዘይት የታሸ ወይም ወይራ ዘይት የመጨመረበት ቂጣ
|
||
|
|
||
|
# • በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ ከመልካም ስንዴ
|
||
|
|
||
|
ምርጥ የሆነ የስንዴ ዱቄት ወስደህ ስስ/ቀጭን/ ቂጣ ጋግረህ ዘይት ቀባው
|