16 lines
1.1 KiB
Markdown
16 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# ልጄ
|
||
|
|
||
|
ዔሊ የሌላኛው ሰው እውነተኛ አባት አልነበረም፡፡ ዔሊ የሰውዬው አባት እንደሆነ አድርጎ መናገሩ እንዳልተበሳጨ ነገር ግን ሊመልስለት እንደሚገባ ለሰውዬው ለማሳየት ነው፡፡ (ዘይቤአዊ አነጋገር ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ
|
||
|
|
||
|
ይህ ስለሆነው ነገር አጠቃላይ መግለጫ ነው፡፡ የቀሩት የሰውዬው ንግግሮች ዝርዝሩን ያቀርባሉ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ደግሞ በሕዝቡ ዘንድ … ሁለቱም ልጆችህ …
|
||
|
|
||
|
"አሁን አንድ የባሰ ነገር እነግርሃለሁ … አሁን አንድ የባሰ ነገር እነግርሃለሁ' ወይም "ሕዝቡ ብቻ አይደለም፣ ነገር ግን ሁለቱ ልጆችህም'
|
||
|
|
||
|
# የእግዚአብሔር ታቦት ተወሰደ
|
||
|
|
||
|
ይህ በአድራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- "ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ' (አድራጊና ተደራጊ ማሰሪያ አንቀጽ ተመልከት)
|