24 lines
1.0 KiB
Markdown
24 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# የተቀሩት ልጆች ከዛብሎን ነገድ ተቀበሉ
|
||
|
|
||
|
ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የዛብሎን ነገድ እረግትን ሰጠ….. ዘሮች”
|
||
|
|
||
|
# ለሜራሪ
|
||
|
|
||
|
“ሜራሪን” በ1 ዜና 6:1 እንዳለው ይተርጉሙ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ሬሞን… እና ታቦርና… ቦሶርና… ያሳና… ቅዴሞትና… ሜፍዓትና
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ሁሉ የከተሞች ስሞች ናቸው፡፡
|
||
|
|
||
|
# መሰምርያዋ
|
||
|
|
||
|
ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን 1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡
|
||
|
|
||
|
# እናም ከሮቤል ነገድ
|
||
|
|
||
|
በ1 ዜና 6:78-79 ያለው መረጃ ይበልጥ ግልፅ ሆኖ መረዳት እንዲቻል አቀማመጡ ተቀይሯል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከሮቤል ነገድ
|
||
|
|
||
|
ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “የሮቡል ነገድ ይህን ሰጠ” ወይም “ከሮቤል ነገድም ይህንም ወሰዱ”
|