12 lines
840 B
Markdown
12 lines
840 B
Markdown
|
# ራዕይ 17፡ 16-17
|
||
|
|
||
|
|
||
|
ጥላቻ
|
||
|
ይህንን በ [REV 2:6](../02/06.md). ላይ ያለውን በተረጎምክበት መንገድ ተርጉመው፡፡
|
||
|
ባዶዋንና ራቁትዋን አድርግ
|
||
|
"ያላትን ሁሉ ስረቃት እና ባዶዋን አስቀራት"
|
||
|
ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል።
|
||
|
እነዚህ ሁለት ንዑስ ዓረፍተ ነገሮች ያላቸው ትርጉም እርሷን ፈጽሞ ማጥፋት ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-parallelism]] and [[rc://*/ta/man/translate/figs-metaphor]])
|
||
|
የእግዚአብሔር ቃ ፍጻሜን እስኪያገኝ ድረስ
|
||
|
አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ይሆናል ያለውን ነገር እስኪሆን ድረስ" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]])
|