28 lines
1.9 KiB
Markdown
28 lines
1.9 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ፡-
|
||
|
|
||
|
አሳፍ የእግዚአብሔርን እርዳታ እየጠየቀ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# አስብ
|
||
|
|
||
|
“ትኩረት ስጥ፡፡” ይህ በ መዝሙረ ዳዊት 74:2 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ጠላት በአንተ ላይ ስድብን አወረደ
|
||
|
|
||
|
አሳፍ ስለ ስድብ ቃላቶች ሲናገር ጠላት በእግዚአብሔር እንደሚወረውረው እንደ ድንጋይ ቁሳዊ ነገር እንደሆነ ተደርጎ ተገልጧል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ጠላት አንተን ብዙ ጊዜ ሰደበህ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# የርግብህን ህይወት
|
||
|
|
||
|
አሳፍ ስለ ራሱ ማንም ረዳት እንደሌላት ወፍ እንደ ርግብ አድርጎ ተናግሯል፡፡ ይህ ሀረግ ለእስራኤል ህዝብ ምናልባት ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ፣ የአንተ ርግብ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ርግብ
|
||
|
|
||
|
ራስዋን መከላከል የማትችልና እንደ ለማዳ እንስሳ የምትጠበቅ ትንሽ ወፍ ናት፡፡
|
||
|
|
||
|
# የዱር እንስሳ
|
||
|
|
||
|
ይህ ምናልባት ለእስራኤል ጠላት ተለዋጭ ዘይቤ ሊሆን ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እንደ ዱር እንስሳ የመሰለ ጨካኝ ጠላት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# የችግረኞች ህዝብህን ህይወት ለዘላለሙ አትርሳ
|
||
|
|
||
|
“የተቸገሩ ህዝብህን ለመርዳት ምንም ነገር ካለማድረግ ለዘላለል አትቀጥል፡፡” ይህ በአዎንታዊ ቅርፅ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የተቸገሩ ህዝብህን ለመርዳት በፍጥነት ና” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)
|