7 lines
577 B
Markdown
7 lines
577 B
Markdown
|
# ፊልሞን 1፡ 8-9
|
||
|
|
||
|
በክርስቶስ ያለን ድፍረት ሁሉ
|
||
|
አማራጭ ትርጉሞች "ከክርስስ የተነሣ ያለን ሥልጣን" ወይም "ከክርስቶስ የተነሣ ያለን ብርታት፡፡" አማራጭ ትርጉም: "የክርስቶስ ሐዋርያ በመሆነ ያለኝ ሥልጣን፡፡"
|
||
|
ይሁን እንጂ ከፍቅር የተነሣ
|
||
|
አማራጭ ትርጉም 1) "የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደሚትወድ ስለማውቅ" 2) "እኔን ስለምትወደኝ" ወይም 3) "አንተን ስለሚወድህ፡፡"
|