36 lines
1.6 KiB
Markdown
36 lines
1.6 KiB
Markdown
|
# አለቆችዋ ከበረዶ ይልቅ ጥሩ፥ ከወተት ይልቅ ነጭ ነበሩ
|
|||
|
|
|||
|
ሊኖረው የሚችለው ትርጉም 1)የእየሩሳሌም መሪዎች ጤነኛ ስለነበሩ ለመመልከት እራሱ የሚያምሩ ነበሩ ወይንም 2)መሪዎችዋ በህሊናቸው እንደ በረዶ ንፁህ እና እንደ ወተት የነጡ ናቸው።
|
|||
|
|
|||
|
# አለቆችዋ
|
|||
|
|
|||
|
“የእየሩሳሌም መሪዎች”
|
|||
|
|
|||
|
# ገላቸው ከቀይ ዕንቍ ይልቅ ቀይ ነበረ
|
|||
|
|
|||
|
“ሰውነታቸው ከቀይ ዕንቍ የቀላ” ይሄ ጤንነታቸውን ያመለክታል። “ሰውነታቸው ጤነኛ እና ቀይ ነበረ”
|
|||
|
|
|||
|
# ከቀይ ዕንቍ
|
|||
|
|
|||
|
ጠንካራ ቀይ ከባህር የሚገኝ ለማስጌጥ የሚጠቅም ድንጋይ
|
|||
|
|
|||
|
# ሰንፔር
|
|||
|
|
|||
|
ውድ ሰማያዊ ቀለም ያለው የከበረ ድንጋይ ለማጌጫነት የሚውል።
|
|||
|
|
|||
|
# ፊታቸው ከጥቀርሻ ይልቅ ጠቍሮአል
|
|||
|
|
|||
|
ይሄ ሊሆን የሚችልበት ምክንያት ፡ 1)የመሪዎቻቸውን ቆዳ ፀሓይ አጥቁሮታል ወይንም 2)እየሩሳሌም ስትቃጠል የነካቸው ጭስ ፊታቸውን አጥቁሯቸዋል።
|
|||
|
|
|||
|
# በመንገድም አልታወቁም
|
|||
|
|
|||
|
በቀጥታ መልኩ ፡ “ማንም አይቶ ሊለያቸው አልቻለም” ሊባል ይችላል።
|
|||
|
|
|||
|
# ቁርበታቸው ወደ አጥንታቸው ተጣብቆአል
|
|||
|
|
|||
|
ከቆዳቸው ሥር ጮማም ሆነ ጡንቻ እንዳልነበረ ያሳያል።
|
|||
|
|
|||
|
# ደርቆአል፤ እንደ እንጨት ሆኖአል
|
|||
|
|
|||
|
የደረቀው ቆዳቸው ከእንጨት ጋር ተመስሏል
|