11 lines
537 B
Markdown
11 lines
537 B
Markdown
|
# ይሁዳ 1፡ 17-19
|
||
|
|
||
|
አንዲህ ይላችኋል
|
||
|
"ሐዋርያው እንዲህ ይላችኋል"
|
||
|
የራሳቸውን . . . ተከትለው ሄደዋል፡፡ እነርሱ እንዲህ ናቸው፡፡
|
||
|
በዚህ ሥፍራ ላይ ይሁዳ እያመለከተ ያለው ዘባች የሆኑ ሰዎችን ነው፡፡
|
||
|
ክፍፍልን ይፈጠትራሉ
|
||
|
"በአማኞች መካከል መለያየትን የሚፈጥሩ ዘባቾች ናቸው"
|
||
|
ስሜታዊያን ናቸው
|
||
|
"ዘባቾቹ የፍተወት ፍላጎተቸውን ይከተላሉ"
|