20 lines
2.0 KiB
Markdown
20 lines
2.0 KiB
Markdown
|
# ሁለት ወይም ሶስት የተጎዱ ከተማዎች
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ “ከተማዎች” የሚለው ቃል የሚመለክተው የዚያ ከተማ ነዋሪዎችን ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም “የሁለት ወይም የሶስት ከተማ ሕዝቦች ተንገዳገዱ፡፡”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# በዋግውና በአረማሞ መታኋችሁ
|
||
|
|
||
|
እዚሀ ላይ “መታኋችሁ”የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሰብላቸውን መውደም ነው፡፡”የአሞፅ ትርጉም “እህላችሁን በዋግና በአረማሞ መታሁባችሁ”ወይም“እህላችሁን በዋግና በአረማሞ ደመሰስኩት”(ከዋናው ሃሣብ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ለመግለፅ የሚውል ቃል የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ዋግ
|
||
|
|
||
|
ይሄ ዕፅዋትን የሚደርቅና የሚገድል ነገር ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ወደ እኔ አልተመለሳችሁም
|
||
|
|
||
|
“ወደ እግዚአብሔር መመለስ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ራስን ለእግዚአብሔር ፈፅሞ እንደገና ማስገዛትን ነው፡፡ይሄንን በአሞፅ 4፡6 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡ነው፡፡የአሞፅ ትርጉም“ራሳችሁን እንደገና ፈፅሞ አላስገዛችሁልኝም፡፡” (ምሣሌያዊ አነጋገርን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል
|
||
|
|
||
|
የተናገረው ነገር እውነት መሆኑን ለመግለፅ እግዚአብሔር በራሱ ሥም ይናገራል፡፡እነዚህን ቃላት በአሞፅ 2፤11 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡“ጌታ እግዚአብሔር የሚናገረው ይህንን ነው”ወይም “ይህንን የተናገርኩት እኔ እግዚአብሔር ነኝ”(መጀመሪያ፤ሁለተኛና ሶስተኛ አካል)
|