am_tn/2ch/15/14.md

12 lines
992 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-06 16:01:31 +00:00
# ይሁዳም ሁሉ ደስ አለው
እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ ሐረጉ የሚሉ የመላው የይሁዳ ህዝብ ተደሰቱ ነው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ደስ አላቸው” ( ግነትን እና አጠቃላይን፡ይመልከቱ)
# በፍጹም ልባቸው
“በሙሉ ልባቸው” የሚለው ፈሊጥ “በፍጹም መሰጠት” ማለት ነው፡፡ ኣት፡ “በሙሉ መሠጠት” ወይም “በሙሉ ልብ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)
# እርሱም ተገኘላቸው
ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 15 ቁጥር 4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አት: - “እርሱን አገኙት” ወይም “እርሱን እንዲያገኙት ፈቅዶላቸዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)