# ይሁዳም ሁሉ ደስ አለው እዚህ ላይ “ሁሉም” የሚለው ቃል አጠቃላይ ነው ፡፡ ሐረጉ የሚሉ የመላው የይሁዳ ህዝብ ተደሰቱ ነው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ደስ አላቸው” ( ግነትን እና አጠቃላይን፡ይመልከቱ) # በፍጹም ልባቸው “በሙሉ ልባቸው” የሚለው ፈሊጥ “በፍጹም መሰጠት” ማለት ነው፡፡ ኣት፡ “በሙሉ መሠጠት” ወይም “በሙሉ ልብ” ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ) # እርሱም ተገኘላቸው ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ይህንን በ 2 ኛ ዜና ምዕራፍ 15 ቁጥር 4 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡ አት: - “እርሱን አገኙት” ወይም “እርሱን እንዲያገኙት ፈቅዶላቸዋል” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)