8 lines
623 B
Markdown
8 lines
623 B
Markdown
|
# 1ቆሮንቶስ 4፥3-4
|
||
|
|
||
|
እኔ በእናንተ መፍረዴ ለኔ ትንሽ ነገር ነው
|
||
|
ጳውሎስ በሰውና በእግዚአብሔር ፍርድ መካከል ያለውን ልዩነት ያመዛዝናል። ከእግዚአብሔር እውነተኛ ፍርድ ጋር ሲመዛዘን የሰው ፍርድ የማይጠቅም ነው።
|
||
|
የሚመሠረትብኝ ክስ እንዳለ አላውቅም
|
||
|
ትኩረት፦ «ማንኛውንም ክስ አልሰማሁም»
|
||
|
ይህ ማለት ግን እኔ ንጹሕ ነኝ አይደለም። እኔ ንጹሕ መሆኔን ወይም አለመሆኔን ጌታዬ ያውቃል።»
|