Wed Jul 19 2017 12:29:46 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
0b89cee146
commit
7a2fb903d3
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 2 1‹ከዚያም ያህዌ እናደርገው ዘንድ እንደነገረን ወደኋላ ዞረን በበረሃው አቋርጠን ወደ ቀይ ባህር አቅጣጫ ሄድን፣ ለብዙ አመታትም በኤዶም ተንከራተትን፡፡
|
||||
2ከዚያም ያህዌ እንዲህ አለኝ፣ 3‹በዚህ ተራራማ ሀገር ለረጅም ጊዜ ስትንከራተቱ ነበር፡፡ አሁን ዙሩና ወደ ሰሜን ተጓዙ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
4ለህዝቡም የይስሃቅ ትውልዶችም በሆኑት በዔሳው ትውልዶች ምድር አቅራቢያ እየተጓዙ እንደሆነ ንገራቸው፡፡ እነርሱ በኤዶም ኮረብታማ ሀገር ይኖራሉ፡፡ እነርሱ ይፈሯችኋል፣ 5ነገር ግን ከእነርሱ ጋር መዋጋት አትጀምሩ፣ ምክንያቱም ከምድራቸው ቁራጭ ስፍራ እንኳን አልሰጣችሁም፡፡ እኔ ያንን ምድር ለዔሳው ትውልዶች ሰጥቻቸዋለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
6በምድራቸው አጠገብ ስትጓዙ፣ ከእነርሱ ምግብና ውሃ ግዟቸው፡፡
|
||||
7ያህዌ አምላካችን ባደረጋችሁት ማንኛውም ነገር እንደባረካችሁ አትርሱ፡፡ በዚህ ታላቅ ምድረበዳ ስትንከራተቱ የደረሰባችሁ ምን እንደሆነ እርሱ ያውቃል፡፡ ነገር ግን በእነዚህ አርባ አመታት እርሱ ከእናተ ጋር ነበር፣ እርሱ ከእናንተ ጋር በመሆኑ የሚያስፈልጋችሁን ማንኛውንም ነገር አላጣችሁም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ስለዚህ ጉዟችንን ቀጠልን፡፡ የዔሳው ትውልዶች በሚኖሩበት ኮረብታማ ሀገር በኩል አላለፍንም፡፡ በዮርዳኖስ ሸለቆ ሜዳ በኩል ያለውን መንገድ ትተን፣ ከጽዮን ጋብር እና ኤላት መጣን፣ ደግሞም በሞአብ በረሃማ መንገድ ተጓዝን፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
9ያህዌ እንዲህ አለኝ፣ ‹የሞአብ ሰዎችን አታስቸግሩ፣ ደግሞም ከእነርሱ ጋር መዋጋት አትጀምሩ፣ ምክንያቱም ከእነርሱ ምድር አንዳችም አልሰጣችሁም፡፡ የአብርሃም የወንድም ልጅ የሎጥ ትውልዶች መሆናቸውን አትርሱ፣ እናም እኔ የኤርን ከተማ ሰጥቻቸዋለሁ፡፡›
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
10አስቀድሞ ኤሜም የሚባሉ የግዙፋን ትልቅ ወገን በዚያ ይኖሩ ነበር፡፡ እነርሱም የኤናቅ ዝርያዎች እንደነበሩት ግዙፋን ረጃጅሞች ነበሩ፡፡ 11እነርሱና የኤናቅ ዝርያዎች የራፋ ግዙፋን ተብለውም ይጠሩ ነበር፣ የሞአብ ህዝቦች ግን ኤሜም ይሏቸዋል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue