Wed Jul 19 2017 13:03:46 GMT+0300 (Jordan Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-07-19 13:03:47 +03:00
parent a5211e3aa5
commit 2773403e4a
8 changed files with 9 additions and 0 deletions

2
09/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
ናቸው፡፡ 27ለአብርሃም ለይስሃቅ እና ለያዕቆብ የገባኸውን ቃል ኪዳን አስታውስ፡፡
እነዚህ ህዝቦች ምን ያህል አንገተ ደንዳና እና ሀጢአተኛ እንደሆኑ አትቁጠርባቸው፣ የሰሩትን በደል ይቅር በል፡፡ 28ይህንን ባታደርግ፣ እና ብታጠፋቸው፣ የግብጽ ሰዎች ስለዚህ ነገር ይሰማሉ እናም ልትሰጣቸው ቃል ወደገባህላቸው ምድር ልታገባቸው አልቻልክም ይላሉ፡፡ ስለጠላሃቸው በዚያ ልትገድላቸው ብቻ ወደ በረሃ ወሰድካቸው ይለሉ፡፡ 29እነርሱ የአንተ ህዝብ መሆናቸውን እባክህ አትርሳ፡፡ የአንተ እንዲሆኑ አንተ መረጥካቸው፡፡ ከግብጽ ታላቅ በሆነው ሀይልህ ያወጣሃቸው አንተ ነህ፡፡›

1
10/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 10 1 "ከዚያም ያህዌ እንዲህ ሲል ተናገረኝ፣ ‹እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን አዘጋጅ፡፡ እነርሱን ለማስቀመጫ የእንጨት ሳጥን አዘጋ፡፡ ከዚያ ጽላቶቹን በዚህ ተራራ ላይ ወደ እኔ አምጣቸው 2አንተ በሰበርካቸውው በመጀመሪያዎቹ ጽላቶች ላይ የጻፍኳቸውን እነዚያኑ ቃላት በእነዚህ ጽላቶች ላይ እጽፋለሁ፡፡ ከዚያ አንተ በሳጥኖቹ ውስጥ ታስቀምጣቸዋለህ፡፡

1
10/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
3ስለዚህም ሳጥኖቹን አዘጋጀሁ፡፡ እሱንም ለማዘጋጀት የግራር እንጨት ተጠቀምኩ፡፡ ከዚያ እንደ መጀመሪያዎቹ አድርጌ ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን አበጀሁ፣ እናም ጽላቶቹን ተሸክሜ ወደ ተራራው ላይ ወጣሁ፡፡ 4በዚያ ያህዌ በመጀመሪያው ጽላት ላይ የጻፋቸውን እነዚያኑ አስር ትዕዛዛት በእነዚህኛዎቹ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው፡፡ ቃላቱ አባቶቻችሁ በተራራው ግርጌ በተሰበሰቡበት እርሱ በእሳት መሀል በተራራው ላይ የተናገረው ትዕዛዛት ናቸው፡፡ ከዚያም ያህዌ ጽላቶቹን ለእኔ ሰጠኝ፡፡

1
10/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ጽላቶቹን ተሸክሜ፣ ተመልሼ ከተራራው ወረድኩ ከዚያ፣ ልክ እርሱ እንዳዘዘው፣ በሰራኋቸው ሳጥኖች ውስጥ አስቀምጥኳቸው እናም እስከ አሁን በዚያ ይገኛሉ፡፡

1
10/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
(ከዚያ፣ የብኔያዕቃን ሰዎች ከሆነው የውሃ ጉድጓድ ተነስተው የእስራኤል ህዝብ ወደ ሞሴራ ተጓዙ፡፡ በዚያ አሮን ሞቶ ተቀበረ፤ ልጁ አልዓዛር የእርሱን ስፍራ ወስዶ ሊቀ ካህን ሆነ፡፡ 7እስራኤላውያን ከዚያ ተነስተው ወደ ጉድጓዳ ተጓዙ፣ ቀጥሎም ብዙ ፈሳሾች ወዳሉባት ወደ ዮጥባታ ተጓዙ፡፡

1
10/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
በዚያን ጊዜ፣ ያህዌ አስርቱ ትዕዛዛት የተጻፉባቸውን ጽላቶች በውስጡ የያዘውን ታቦት እንዲሸከሙ፣ በተቀደሰው ድንኳን በያህዌ ህልውና ፊት እንዲቆሙ፣ መስዋዕቶችን እንዲያቀርቡ፣ እንዲሁም ህዝቡን ለመባረክ ለያህዌ ጸሎት እንዲያቀርቡ የሌዊን ነገድ መረጠ፡፡ እነርሱ እስከ ዛሬም ደረስ እነዚያን ነገሮች ያደርጋሉ፡፡ 9የሌዊ ነገድ ሌሎች ነገዶች እንደሚያደርጉት አንዳች ርሰት የማይቀበሉት በዚህ ምክንያት ነው፡፡ እነርሱ የተቀበሉት እነርሱ ማድረግ ይገባቸዋል ብሎ እርሱ የተናገረውን የያህዌ ካህናት የመሆንን ክብር ነበር፡፡)

1
10/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
10ሙሴ እንዲህ ሲል ንግግሩን ቀጠለ፡ "ልክ በመጀመሪያው ጊዜ እንዳደረግኩት፣ በተራራው ላይ ለአርባ ቀናትና ለሊት ቆየሁ፡፡ ወደ ያህዌ ጸለይኩ፣ እርሱም እንደገና ለጸሎቴ መልስ ሰጠ፤ አባቶቻችሁን አላጠፋቸውም አለ፡፡ 11ከዚያም ያህዌ እንዲህ አለኝ ‹መንገዳችሁን ቀጥሉ፣ በህዝቡ ፊት መሄድህን ቀጥል ለእናንተ እሰጣለሁ ብዬ ለአባቶቻችሁ በመሃላ ቃል የገባሁላቸውን ምድር ለመውረስ ጉዟችሁን ቀጥሉ፡፡›"

1
10/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
12 "አሁን፣ እናንተ የእስራአል ህዝቦች፣ ያህዌ አምላካችን አድርጉት ያለውን እነግራችኋለሁ፡፡ እርሱ እንድታከብሩት ይጠይቃችኋል፣ ህይወታችሁን እርሱ በሚፈልገው መንገድ እንድትመሩ፣ እርሱን እንድትወዱ፣ በልባችሁ መሻትና በሁለንተናችሁ እርሱን እንድታገለግሉ፣ 13ዛሬ ለእናንተ የምሰጣችሁን ትዕዛዛት ሁሉ እንድትጠብቁ ይሻል፤ ይህን በማድረጋችሁ ለእናንተ መልካም ይሆናል፡፡