am_tq/1co/01/30.md

495 B

አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት እንዴት ነበር?

በክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት እግዚአብሔር ካደረገው የተነሣ ነው፡፡

ክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ምን ሆነልን?

ለእኛ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብ - ጽድቃችን፣ ቅድስናና ቤዛነት ሆነልኝ፡፡

መመካት ካለብን መመካት ያለብን በማን ነው?

የሚመካ በጌታ ይመካ፡፡