Thu Jun 14 2018 12:16:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7ad27558ac
commit
e4fb8cbe57
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 47 \v 1 \v 2 1. ሕዝቦች ሁሉ እጆቻችሁን አጨብጭቡ
|
||||
\c 47 \v 1 ሕዝቦች ሁሉ እጆቻችሁን አጨብጭቡ
|
||||
ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር
|
||||
እልል በሉ፡፡
|
||||
2. በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ ንጉሥ የሆነው
|
||||
\v 2 በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ ንጉሥ የሆነው
|
||||
ልዑል ያህዌ እጅግ አስፈሪ ነው፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፣
|
||||
\v 3 ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፣
|
||||
መንግሥታትንም ከእግራችን ሥር አስገዛልን፡፡
|
||||
4. ለሚወደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን
|
||||
\v 4 ለሚወደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን
|
||||
ርስታችንን እርሱ መረጠልን፡፡
|
||||
5. እግዚአብሔር በእልልታ፣
|
||||
\v 5 እግዚአብሔር በእልልታ፣
|
||||
ያህዌም በመለከት ድምፅ ዐረገ
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ
|
||||
\v 6 ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ
|
||||
ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ
|
||||
7. እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና
|
||||
\v 7 እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና
|
||||
ስለዚህ በማስተዋል ዘምሩለት፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ነግሦአል
|
||||
\v 8 እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ነግሦአል
|
||||
እግዚአብሔር በተቀደሰ ዙፋኑ ላይ ተቀምጧል፡፡
|
||||
9. ከአብርሃም አምላክ ሕዝብ ጋር
|
||||
\v 9 ከአብርሃም አምላክ ሕዝብ ጋር
|
||||
የሕዝቦች መኳንንት ተሰበሰቡ
|
||||
የምድር ነገሥታት የእግዚአብሔር ናቸውና
|
||||
እርሱ እጅግ ከፍ ያለ ነው፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\c 48 \v 1 \v 2 \v 3 1. ያህዌ ታላቅ ነው፣ በአምላካችን ከተማ
|
||||
\c 48 \v 1 ያህዌ ታላቅ ነው፣ በአምላካችን ከተማ
|
||||
በተቀደሰ ተራራው ላይ ከፍ ያለ ምስጋና
|
||||
ሊቀርብለት ይገባል፡፡
|
||||
2. የምድር ሁሉ ደስታ የሆነው
|
||||
\v 2 የምድር ሁሉ ደስታ የሆነው
|
||||
በሰሜን በኩል በርቀት የሚታየው
|
||||
በከፍታ ላይ አምሮ የደመቀው የጽዮን ተራራ
|
||||
የታላቁ ንጉሥ ከተማ ነው፡፡
|
||||
3. እግዚአብሔር በቤተ መንግሥት ውስጥ ሆኖ
|
||||
\v 3 እግዚአብሔር በቤተ መንግሥት ውስጥ ሆኖ
|
||||
ብርቱ ምሽጓ መሆኑን አስመስክሮአል፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. እነሆ፣ ነገሥታት ተባብረው መጡ
|
||||
\v 4 እነሆ፣ ነገሥታት ተባብረው መጡ
|
||||
በአንድነትም ገሠገሡ፡፡
|
||||
5. ዐይተው ተደነቁ
|
||||
\v 5 ዐይተው ተደነቁ
|
||||
ደንግጠውም ፈረጠጡ፡፡
|
||||
6. በዚያ ፍርሃትና ድንጋጤ ያዛቸው
|
||||
\v 6 በዚያ ፍርሃትና ድንጋጤ ያዛቸው
|
||||
ምጥ እንደያዛት ሴት ብርክ ያዛቸው፡፡
|
|
@ -359,6 +359,12 @@
|
|||
"46-01",
|
||||
"46-04",
|
||||
"46-06",
|
||||
"46-08"
|
||||
"46-08",
|
||||
"46-10",
|
||||
"47-01",
|
||||
"47-03",
|
||||
"47-06",
|
||||
"47-08",
|
||||
"48-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue