Tue Jun 12 2018 16:02:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
311bb1800a
commit
b658faa12a
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 3 3. ያህዌ አምላኬ ሆይ፣ ወደ እኔ ተመልከት መልስልኝም!
|
||||
\v 4 4. የሞት እንቅልፍ እንዳይወስደኝ ዐይኖቼን አብራ፡፡
|
||||
\v 3 ያህዌ አምላኬ ሆይ፣ ወደ እኔ ተመልከት መልስልኝም!
|
||||
\v 4 የሞት እንቅልፍ እንዳይወስደኝ ዐይኖቼን አብራ፡፡
|
||||
ጠላቴ፣ ‹‹አሸነፍሁት›› እንዳይል
|
||||
ባላጋራዎቼም በውድቀቴ ደስ እንዳይላቸው
|
||||
ርዳኝ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. እኔ ግን ወሰን በሌለው ፍቅርህ እተማመናለሁ
|
||||
\v 5 እኔ ግን ወሰን በሌለው ፍቅርህ እተማመናለሁ
|
||||
ልቤም በማዳንህ ደስ ይለዋል፡፡
|
||||
6. ቸርነቱ በዝቶልኛልና
|
||||
\v 6 ቸርነቱ በዝቶልኛልና
|
||||
ለያህዌ እዘምራለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 14 \v 1 1. ሞኝ በልቡ፣ ‹‹እግዚአብሔር የለም›› ይላል፡፡
|
||||
\c 14 \v 1 ሞኝ በልቡ፣ ‹‹እግዚአብሔር የለም›› ይላል፡፡
|
||||
ብልሹዎች ናቸው፤ አስጸያፊ ተግባርም ይፈጽማሉ፡፡
|
||||
መልካም የሚያደርግ አንድም የለም፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 2 \v 3 2. የሚያስተውል፣ እርሱንም የሚፈልግ መኖሩን ለማየት
|
||||
\v 2 የሚያስተውል፣ እርሱንም የሚፈልግ መኖሩን ለማየት
|
||||
ያህዌ ከሰማይ ወደ ምድር ተመለከተ፡፡
|
||||
3. ሁሉም ከመንገድ ወጥተዋል፤ ሁሉም ብልሹዎች ሆነዋል
|
||||
\v 3 ሁሉም ከመንገድ ወጥተዋል፤ ሁሉም ብልሹዎች ሆነዋል
|
||||
ከእነርሱ አንድ እንኳ መልካም የሚያደርግ የለም፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 4 4. እነዚያ ዐመፃ የሚያደርጉ
|
||||
\v 4 እነዚያ ዐመፃ የሚያደርጉ
|
||||
ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ፣ የያህዌን ስም የማይጠሩ
|
||||
ሰዎች ዕውቀት የላቸውምን?
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. እግዚአብሔር በጻድቃን መካከል ይገኛልና
|
||||
\v 5 እግዚአብሔር በጻድቃን መካከል ይገኛልና
|
||||
እነርሱ በፍርሃት ተርበደበዱ!
|
||||
6. ምንም እንኳ ያህዌ መጠጊያው ቢሆንም
|
||||
\v 6 ምንም እንኳ ያህዌ መጠጊያው ቢሆንም
|
||||
እናንተ ግን ድኻውን ማዋረድ ትፈልጋላችሁ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 7 7. ያህዌ ሕዝቡን ከምርኮ ሲመለስ
|
||||
\v 7 ያህዌ ሕዝቡን ከምርኮ ሲመለስ
|
||||
ለእስራኤል መዳን ከጽዮን ይመጣል
|
||||
ያኔ ያዕቆብ ደስ ይለዋል
|
||||
እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል፡፡
|
|
@ -101,6 +101,13 @@
|
|||
"12-02",
|
||||
"12-05",
|
||||
"12-06",
|
||||
"13-01"
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-03",
|
||||
"13-05",
|
||||
"14-01",
|
||||
"14-02",
|
||||
"14-04",
|
||||
"14-05",
|
||||
"14-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue