Thu Jun 21 2018 09:38:15 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
f4e3be292a
commit
b64c83f312
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 8 \v 9 \v 10 8. ጌታ፣ ያህዌ ሆይ፣ ዐይኖቼ ወደ አንተ ይመለከታሉ
|
||||
\v 8 ጌታ፣ ያህዌ ሆይ፣ ዐይኖቼ ወደ አንተ ይመለከታሉ
|
||||
መጠጊያዬ አንተ ነህ፤ ከእንግዲህ ነፍሴን አትተዋት፡፡
|
||||
9. ከዘረጉብኝ ወጥመድ
|
||||
\v 9 ከዘረጉብኝ ወጥመድ
|
||||
ከክፉ አድራጊዎችም አሽክላ ጠብቀኝ፡፡
|
||||
10. እኔ በደኅና ሳመልጥ
|
||||
\v 10 እኔ በደኅና ሳመልጥ
|
||||
ክፉዎች በገዛ ወጥመዳቸው ይውደቁ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\c 142 \v 1 \v 2 1. ድምፄን ከፍ አድርጌ እንዲረዳኝ
|
||||
\c 142 \v 1 ድምፄን ከፍ አድርጌ እንዲረዳኝ
|
||||
ወደ ያህዌ እጮኻለሁ
|
||||
ድምፄን ከፍ አድርጌ እንዲምረኝ ልመናየን
|
||||
ወደ ያህዌ አቀርባለሁ፡፡
|
||||
2. ብሶቴን በፊቱ አፈስሳለሁ
|
||||
\v 2 ብሶቴን በፊቱ አፈስሳለሁ
|
||||
ችግሬንም እነግረዋለሁ፡፡
|
|
@ -1,11 +1,11 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. መንፈሴ በውስጤ ሲዝል
|
||||
\v 3 መንፈሴ በውስጤ ሲዝል
|
||||
አንተ መንገዴን ታውቃለህ፤
|
||||
መተላለፊያ መንገዴ ላይ
|
||||
በስውር ወጥመድ ዘረጉብኝ፡፡
|
||||
4. ወደ ቀኜ ብመለከት
|
||||
\v 4 ወደ ቀኜ ብመለከት
|
||||
የሚያስብልኝ ሰው አጣሁ
|
||||
ማምለጫም የለኝም
|
||||
ለሕይወቴም ደንታ ያለው የለም፡፡
|
||||
5. ያህዌ ሆይ፣ ወደ አንተ እጮኻለሁ
|
||||
\v 5 ያህዌ ሆይ፣ ወደ አንተ እጮኻለሁ
|
||||
‹‹አንተ መጠጊያዬ ነህ በሕያዋን
|
||||
ምድር ዕድል ፈንታዬ ነህ›› እላለሁ፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. እጅግ ተስፋ ቆርጫለሁና
|
||||
\v 6 እጅግ ተስፋ ቆርጫለሁና
|
||||
ጩኸቴን ስማ
|
||||
ከእኔ ይበልጥ ብርቱ ስለሆኑ
|
||||
ከአሳዶጆቼ አድነኝ፡፡
|
||||
7. ስምህን እንዳመሰግን
|
||||
\v 7 ስምህን እንዳመሰግን
|
||||
ነፍሴን ከእስር ቤት አውጣት፡፡
|
||||
ለእኔ ያደረግኸውን መልካም
|
||||
ነገር ሲመለከቱ
|
||||
|
|
|
@ -1055,6 +1055,10 @@
|
|||
"134-01",
|
||||
"134-03",
|
||||
"135-01",
|
||||
"142-01",
|
||||
"142-03",
|
||||
"142-06",
|
||||
"143-01",
|
||||
"143-03",
|
||||
"143-05",
|
||||
"143-07",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue