Tue Jun 12 2018 14:58:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
bdaecf06d6
commit
912a67c0c0
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. ብዙዎች፣ ‹‹መልካሙን ማን ያሳየናል?›› ይላሉ፡፡
|
||||
\v 6 ብዙዎች፣ ‹‹መልካሙን ማን ያሳየናል?›› ይላሉ፡፡
|
||||
ያህዌ ሆይ፣ የፊትህን ብርሃን እኛ ላይ አብራ፡፡
|
||||
7. ብዙ እህልና ወይን ካገኙ ሰዎች ይበልጥ
|
||||
\v 7 ብዙ እህልና ወይን ካገኙ ሰዎች ይበልጥ
|
||||
አንተ ልቤን በታላቅ ሐሤት ሞልተኸዋል፡፡
|
||||
8. በሰላም የምታኖረኝ አንተ ብቻ ስለሆንህ
|
||||
\v 8 በሰላም የምታኖረኝ አንተ ብቻ ስለሆንህ
|
||||
በሰላም እተኛለሁ አንቀላፋለሁም፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\c 5 \v 1 \v 2 \v 3 1. ያህዌ ሆይ ወደ አንተ ስጣራ ስማኝ
|
||||
\c 5 \v 1 ያህዌ ሆይ ወደ አንተ ስጣራ ስማኝ
|
||||
መቃተቴንም አስብ፡፡
|
||||
2. ንጉሤና አምላኬ ወደ አንተ እጸልያለሁና
|
||||
\v 2 ንጉሤና አምላኬ ወደ አንተ እጸልያለሁና
|
||||
የልመናዬን ጽምፅ አድምጥ
|
||||
3. ያህዌ ሆይ በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ
|
||||
\v 3 ያህዌ ሆይ በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ
|
||||
በማለዳ ልመናዬን ወደ አንተ አቀርባለሁ፤ እጠባበቃለሁም፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. በእርግጥ አንተ በክፋት ደስ የምትሰኝ አምላክ አይደለህም
|
||||
\v 4 በእርግጥ አንተ በክፋት ደስ የምትሰኝ አምላክ አይደለህም
|
||||
ክፉ ሰዎች ከአንተ አያድሩም፡፡
|
||||
5. እብሪተኛ በፊትህ አይቆምም
|
||||
\v 5 እብሪተኛ በፊትህ አይቆምም
|
||||
ዐመፃን የሚያደርጉትህን ሁሉ ጠላህ፡፡
|
||||
6. ሐሰተኞችን ታጠፋለህ
|
||||
\v 6 ሐሰተኞችን ታጠፋለህ
|
||||
ደም የተጠሙትን አታላዮችን
|
||||
ያህዌ ይጸየፋል፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. እኔ ግን በኪዳናዊ ታማኝነትህ ብዛት
|
||||
\v 7 እኔ ግን በኪዳናዊ ታማኝነትህ ብዛት
|
||||
ወደ ቤትህ እገባለሁ፤
|
||||
በአክብሮት ፍርሃትም የተቀደሰ ማደሪያህ ውስጥ እሰግዳለሁ፡፡
|
||||
8. ጌታ ሆይ፣ በጠላቶች ምክንያት በጽድቅህ ምራኝ
|
||||
\v 8 ጌታ ሆይ፣ በጠላቶች ምክንያት በጽድቅህ ምራኝ
|
||||
መንገድህንም በፊቴ አቅና፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. በአፋቸው እውነት የለም
|
||||
\v 9 በአፋቸው እውነት የለም
|
||||
ልባቸው ተንኰለኛ ነው፡፡
|
||||
ጉሮሮአቸው እንደ ተከፈተ መቃብር ነው፡፡
|
||||
በአንደበታቸው ይሸነግላሉ፡፡
|
||||
10. እግዚአብሔር ሆይ፣ የእጃቸውን ስጣቸው
|
||||
\v 10 እግዚአብሔር ሆይ፣ የእጃቸውን ስጣቸው
|
||||
ተንኰላቸው መጥፊያቸው ይሁን!
|
||||
አንተ ላይ ዐምፀዋልና
|
||||
ከኃጢአታቸው ብዛት የተነሣ አስወግዳቸው፡፡
|
|
@ -52,6 +52,11 @@
|
|||
"03-05",
|
||||
"03-07",
|
||||
"04-01",
|
||||
"04-02"
|
||||
"04-02",
|
||||
"04-04",
|
||||
"04-06",
|
||||
"05-01",
|
||||
"05-04",
|
||||
"05-07"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue