Tue Jun 12 2018 14:56:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
34ef5fc3fb
commit
bdaecf06d6
|
@ -1,4 +1,3 @@
|
|||
\c 3 \v 1 1. ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶቼ ምንኛ በዙ!
|
||||
\c 3 \v 1 ያህዌ ሆይ፣ ጠላቶቼ ምንኛ በዙ!
|
||||
በእኔ ላይ የተነሡ ብዙዎች ናቸው፡፡
|
||||
\v 2 2. ብዙ ሰዎች፣ ‹‹እግዚአብሔር አያድነውም›› እያሉ
|
||||
ስለ እኔ ይናገራሉ፡፡
|
||||
\v 2 ብዙ ሰዎች፣ ‹‹እግዚአብሔር አያድነውም›› እያሉ ስለ እኔ ይናገራሉ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. አንተ ግን ያህዌ ሆይ፣ ዙሪያዬን እንደ ጋሻ ትከልለኛለህ፣
|
||||
\v 3 አንተ ግን ያህዌ ሆይ፣ ዙሪያዬን እንደ ጋሻ ትከልለኛለህ፣
|
||||
ክብሬንና ራሴንም ከፍ የምታደርግ አንተ ነህ፡፡
|
||||
4. ድምፄን ወደ ያህዌ አነሣለሁ
|
||||
\v 4 ድምፄን ወደ ያህዌ አነሣለሁ
|
||||
እርሱም ከተቀደሰው ተራራው ይመልስልኛል፡፡ ሴላ
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. በሰላም እተኛለሁ፤ እንቀላፋለሁ
|
||||
\v 5 በሰላም እተኛለሁ፤ እንቀላፋለሁ
|
||||
ያህዌ ስለ ጠበቀኝ ከእንቅልፌ ተነሣሁ፡፡
|
||||
6. በየአቅጣጫው ከተነሡብኝ ሰዎች ብዛት አልፈራም፡፡
|
||||
\v 6 በየአቅጣጫው ከተነሡብኝ ሰዎች ብዛት አልፈራም፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ያህዌ ሆይ ተነሥ፤ አምላኬ ሆይ አድነኝ!
|
||||
\v 7 ያህዌ ሆይ ተነሥ፤ አምላኬ ሆይ አድነኝ!
|
||||
አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መታህ
|
||||
የክፉዎችን ጥርስ ሰበርህ፡፡
|
||||
8. መዳን ከያህዌ ነው
|
||||
\v 8 መዳን ከያህዌ ነው
|
||||
በረከትህ በሕዝብህ ላይ ይሁን፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 4 \v 1 1. የጽድቄ አምላክ ሆይ፣ በጠራሁህ ጊዜ መልስልኝ
|
||||
\c 4 \v 1 የጽድቄ አምላክ ሆይ፣ በጠራሁህ ጊዜ መልስልኝ
|
||||
ከጭንቀቴም አሳርፈኝ
|
||||
ማረኝ ጸሎቴንም ስማ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 2 \v 3 2. እናንተ ሰዎች እስከ መቼ ክብሬን ታወርዳላችሁ?
|
||||
\v 2 እናንተ ሰዎች እስከ መቼ ክብሬን ታወርዳላችሁ?
|
||||
እስከ መቼ ከንቱ ነገር ትወዳላችሁ፤ ሐሰትንስ ትፈልጋላችሁ? ሴላ
|
||||
3. ያህዌ ጻድቁን ለራሱ እንደ ለየ ዕወቁ፡፡
|
||||
\v 3 ያህዌ ጻድቁን ለራሱ እንደ ለየ ዕወቁ፡፡
|
||||
በጠራሁት ጊዜ ያህዌ ይሰማኛል፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 4 \v 5 4. የቱንም ያህል ብትፈሩ ኃጢአት አትሥሩ!
|
||||
\v 4 የቱንም ያህል ብትፈሩ ኃጢአት አትሥሩ!
|
||||
በመኝታችሁ እያላችሁ በልባችሁ
|
||||
አሰላስሉ፤ ጸጥም በሉ፡፡ ሴላ
|
||||
5. ለያህዌ የጽድቅ መሥዋዕት አቅርቡ
|
||||
\v 5 ለያህዌ የጽድቅ መሥዋዕት አቅርቡ
|
||||
እምነታችሁንም እርሱ ላይ አድርጉ፡፡
|
|
@ -46,6 +46,12 @@
|
|||
"02-06",
|
||||
"02-08",
|
||||
"02-10",
|
||||
"02-12"
|
||||
"02-12",
|
||||
"03-01",
|
||||
"03-03",
|
||||
"03-05",
|
||||
"03-07",
|
||||
"04-01",
|
||||
"04-02"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue