Thu Jun 14 2018 10:06:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
Tensae 2018-06-14 10:06:10 +03:00
parent fa77710ef5
commit 4cac456d88
7 changed files with 18 additions and 13 deletions

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 3 3. ቀኑን ሙሉ በመቃተቴ ዝም ባልሁ ጊዜ፣ አጥንቶቼ ተበላሹ፡፡
\v 4 4. ቀኑን ሙሉ እጅህ ከብዳኛለች
\v 3 ቀኑን ሙሉ በመቃተቴ ዝም ባልሁ ጊዜ፣ አጥንቶቼ ተበላሹ፡፡
\v 4 ቀኑን ሙሉ እጅህ ከብዳኛለች
ብርታቴም የበጋ ትኩሳት እንደ መታው ነገር
ከውስጤ ተሟጠጠ፡፡ ሴላ

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 5 \v 6 5. በዚያን ጊዜ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝሁ
\v 5 በዚያን ጊዜ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝሁ
በደሌንም ከአንተ አልሰወርሁም
ደግሞም፣ ‹‹መተላለፌን ለያህዌ እናዘዛለሁ›› አልሁ
አንተም የኃጢአቴን በደል ይቅር አልህ፡፡ ሴላ
6. ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው በጭንቅ ጊዜ
\v 6 ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው በጭንቅ ጊዜ
ወደ አንተ ይጸልይ
ብርቱ ጐርፍ ሞልቶ ቢያጥለቀቅ እንኳ፣
ወደ እነዚህ ሰዎች አይቀርብም፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 7 \v 8 7. አንተ መሸሸጊያዬ ነህ፤ ከመከራም
\v 7 አንተ መሸሸጊያዬ ነህ፤ ከመከራም
ታወጣኛለህ፡፡
በድል ዝማሬ ትከበኛለህ፡፡ ሴላ
8. አስተምርሃለሁ፤ በምትሄድበት መንገድ እመራሃለሁ
\v 8 አስተምርሃለሁ፤ በምትሄድበት መንገድ እመራሃለሁ
እመክርሃለሁ ዐይኔንም አንተ ላይ አደርጋለሁ፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 9 \v 10 9. ወደምትፈልጉት ቦታ እንዲሄዱላችሁ
\v 9 ወደምትፈልጉት ቦታ እንዲሄዱላችሁ
በልጓምና በልባብ እንደሚገሩት ማስተዋል እንደሌለው
ፈረስና በቅሎ አትሁኑ፡፡
10. የክፉዎች ሐዘን ይበዛል
\v 10 የክፉዎች ሐዘን ይበዛል
በያህዌ የሚታመነውን ግን የእርሱ ኪዳን ታማኝነት
ይከብበዋል፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 11 11. ጻድቃን ሆይ፣ በእግዚአብሔር ደስ ይበችሁ
\v 11 ጻድቃን ሆይ፣ በእግዚአብሔር ደስ ይበችሁ
ልበ ቅኖች ሆይ፣ እልል በሉ፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\c 33 \v 1 \v 2 \v 3 1. ጻድቃን ሆይ፣ በያህዌ ደስ ይባችሁ
\c 33 \v 1 ጻድቃን ሆይ፣ በያህዌ ደስ ይባችሁ
ቅኖች ሊያመሰግኑት ይገባል፡፡
2. ያህዌን በመሰንቆ አመስግት
\v 2 ያህዌን በመሰንቆ አመስግት
ዐሥር አውታር ባለው በገና ዘምሩለት፡፡
3. አዲስ ዝማሬ አቅርቡለት
\v 3 3. አዲስ ዝማሬ አቅርቡለት
ባማረ ቅኝት በገና ደርድሩ፤ እልልም በሉ፡፡

View File

@ -239,6 +239,11 @@
"31-19",
"31-21",
"31-23",
"32-01"
"32-01",
"32-03",
"32-05",
"32-07",
"32-09",
"32-11"
]
}