Thu Jun 14 2018 10:04:08 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a769f664fb
commit
fa77710ef5
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 14 \v 15 \v 16 14. እኔ ግን ያህዌ ሆይ፣ በአንተ እተማመናለሁ
|
||||
\v 14 እኔ ግን ያህዌ ሆይ፣ በአንተ እተማመናለሁ
|
||||
‹‹አንተ አምላኬ ነህ›› አልሁ፡፡
|
||||
15. ዘመኔ ሁሉ በእጅህ ነው፡፡
|
||||
\v 15 ዘመኔ ሁሉ በእጅህ ነው፡፡
|
||||
ከጠላቶቼና ከሚያሳድዱኝ ሰዎች እጅ አድነኝ፡፡
|
||||
16. ፊትህን ባርያህ ላይ አብራ፡
|
||||
\v 16 ፊትህን ባርያህ ላይ አብራ፡
|
||||
በኪዳን ታማኝነትህ አድነኝ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 17 \v 18 17. ያህዌ ሆይ፣ አንተን ጠርቻለሁና
|
||||
\v 17 ያህዌ ሆይ፣ አንተን ጠርቻለሁና
|
||||
ለእፍረትና ለውርደት አትዳርገኝ፡፡
|
||||
ክፉዎች ግን ይፈሩ፤ ይዋረዱ
|
||||
ሲኦል ገብተው ጸጥ ይበሉ፡፡
|
||||
18. ጻድቁ ላይ በእብሪት የሚናገሩ
|
||||
\v 18 ጻድቁ ላይ በእብሪት የሚናገሩ
|
||||
ትዕቢትና ንቀትን የተሞሉ ከንፈሮች ድዳ ይሁኑ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 19 \v 20 19. ለሚፈሩህ የሰወርኸው፣ በአንተም ለሚታመኑ
|
||||
\v 19 ለሚፈሩህ የሰወርኸው፣ በአንተም ለሚታመኑ
|
||||
በሰው ልጆች ሁሉ ፊት የምታደርገው
|
||||
እንዴት ታላቅ ነው!
|
||||
20. ከሰዎች ሤራ በማደሪያህ ውስጥ ትሸሽጋቸዋለህ፡፡
|
||||
\v 20 ከሰዎች ሤራ በማደሪያህ ውስጥ ትሸሽጋቸዋለህ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 21 \v 22 21. በተከበበች ከተማ ለእኔ ድንቅ ታማኝነቱን የገለጠ
|
||||
\v 21 በተከበበች ከተማ ለእኔ ድንቅ ታማኝነቱን የገለጠ
|
||||
ያህዌ ይባረክ፡፡
|
||||
22. እኔ ግን ባለ ማስተዋል፣ ‹‹ከእንግዲህ ከዐይንህ ፊት ተወግጃለሁ›› ብዬ ነበር፤
|
||||
\v 22 እኔ ግን ባለ ማስተዋል፣ ‹‹ከእንግዲህ ከዐይንህ ፊት ተወግጃለሁ›› ብዬ ነበር፤
|
||||
ሆኖም፣ አንተ እንድትረዳኝ ስጮኽ ሰማኸኝ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 23 \v 24 23. እናንተ ታማኝ ተከታዮቹ ሁሉ ያህዌን ወደዱት
|
||||
\v 23 እናንተ ታማኝ ተከታዮቹ ሁሉ ያህዌን ወደዱት
|
||||
ያህዌ ታማኞችን ይጠብቃል
|
||||
ለእብሪተኞች ግን የእጃቸውን ይሰጣቸዋል፡፡
|
||||
24. እግዚአብሔርን ተስፋ የምታደርጉ ሁሉ
|
||||
\v 24 እግዚአብሔርን ተስፋ የምታደርጉ ሁሉ
|
||||
በርቱ ልባችሁም ይጽና፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\c 32 \v 1 \v 2 1. መተላለፉ ይቅር የተባለለት
|
||||
\c 32 \v 1 መተላለፉ ይቅር የተባለለት
|
||||
ኃጢአቱም የተሸፈነለት ሰው ቡሩክ ነው፡፡
|
||||
2. ያህዌ በደሉን የማይቆጥርበት
|
||||
\v 2 ያህዌ በደሉን የማይቆጥርበት
|
||||
በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው ቡሩክ ነው፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. ቀኑን ሙሉ በመቃተቴ ዝም ባልሁ ጊዜ፣ አጥንቶቼ ተበላሹ፡፡
|
||||
4. ቀኑን ሙሉ እጅህ ከብዳኛለች
|
||||
\v 3 3. ቀኑን ሙሉ በመቃተቴ ዝም ባልሁ ጊዜ፣ አጥንቶቼ ተበላሹ፡፡
|
||||
\v 4 4. ቀኑን ሙሉ እጅህ ከብዳኛለች
|
||||
ብርታቴም የበጋ ትኩሳት እንደ መታው ነገር
|
||||
ከውስጤ ተሟጠጠ፡፡ ሴላ
|
|
@ -233,6 +233,12 @@
|
|||
"31-05",
|
||||
"31-08",
|
||||
"31-10",
|
||||
"31-12"
|
||||
"31-12",
|
||||
"31-14",
|
||||
"31-17",
|
||||
"31-19",
|
||||
"31-21",
|
||||
"31-23",
|
||||
"32-01"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue