Wed Feb 21 2018 12:25:19 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-02-21 12:25:20 +03:00
parent 5d761b87f7
commit 0d7e4e7bfc
5 changed files with 15 additions and 10 deletions

View File

@ -1,2 +1 @@
\c 1 \v 1 \v 2 የአብድዩ ራእይ። ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፥ መልእክተኛውም በአሕዛ
ብ መካከል ተልኮ፥«ተነሡ! እርሷን ለመውጋት እንነሣ» ብሎአል። አነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፥እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ።
\c 1 \v 1 የአብድዩ ራእይ። ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፥ መልእክተኛውም በአሕዛብ መካከል ተልኮ፥«ተነሡ! እርሷን ለመውጋት እንነሣ» ብሎአል። \v 2 አነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፥እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ።

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 3 \v 4 አንተ በዓለት ስንጣቂ ውስጥ፥በከፍታ ሥፍራ በሚገኝ ቤት የምትኖር፥ በልብህም «ማን ወደ ምድር ያወርደኛል?» የምትል ሆይ፥የልብህ ኩራት አታልሎሃል። እንደ ንስር እጅግ ከፍ ከፍ ብትል እንኳ፥ጎጆህም በከዋክብት መካከል ቢሆን እንኳ፥እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ ይላል እግዚአብ
\v 3 አንተ በዓለት ስንጣቂ ውስጥ፥በከፍታ ሥፍራ በሚገኝ ቤት የምትኖር፥ በልብህም «ማን ወደ ምድር ያወርደኛል?» የምትል ሆይ፥የልብህ ኩራት አታልሎሃል። \v 4 እንደ ንስር እጅግ ከፍ ከፍ ብትል እንኳ፥ጎጆህም በከዋክብት መካከል ቢሆን እንኳ፥እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ ይላል እግዚአብ
ሔር።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 5 \v 6 ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፥ዘራፊዎች በሌሊት ቢመጡ (አንተ እንዴት ተቆረጥህ!)፥የሚበቃቸውን ያህል ብቻ የሚሰርቁ አይደለምን? ወ
ን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን? ዔሳው ምንኛተበረበረ፥የተደበቀ ሀብቱ ምንኛ ተዘረፈ?
\v 5 ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፥ዘራፊዎች በሌሊት ቢመጡ (አንተ እንዴት ተቆረጥህ!)፥የሚበቃቸውን ያህል ብቻ የሚሰርቁ አይደለምን? ወይን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን? \v 6 ዔሳው ምንኛተበረበረ፥የተደበቀ ሀብቱ ምንኛ ተዘረፈ?

1
01/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 1

View File

@ -26,12 +26,18 @@
{
"language_id": "en",
"resource_id": "ulb",
"checking_level": 3,
"date_modified": 20160614,
"version": "5"
"checking_level": "3",
"date_modified": 20161227,
"version": "8"
}
],
"parent_draft": {},
"translators": [],
"finished_chunks": []
"translators": [
"Burje Duro"
],
"finished_chunks": [
"01-title",
"01-01",
"01-03"
]
}