Mon Jun 19 2017 17:51:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 17:51:53 +03:00
parent 5de339d28f
commit 6297261815
8 changed files with 17 additions and 17 deletions

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 6 \v 7 6. በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
\v 6 6. በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
ቤተ መንግሥቱም ተደመሰሰ፡፡
7. ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
\v 7 7. ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
ሴት አገልጋዮቿ ደረታቸውን እየደቁ
እንደ ርግብ ያላዝናሉ፡፡

View File

@ -1,12 +1,12 @@
\v 8 \v 9 \v 10 8. ነነዌ ውሃ መያዝ እንደማይችል ኩሬ ናት፤
\v 8 ነነዌ ውሃ መያዝ እንደማይችል ኩሬ ናት፤
ሕዝቧም እንደ ፈጣን ወራጅ ውሃ
ፈጥኖ ይሸሻል፡፡
ሌሎች ‹‹ቁሙ ቁሙ›› ብለው ይጮኻሉ
ዞር ብሎ የሚያይ ግን የለም፡፡
9. የነነዌ ሀብት ስፍር ቁጥር የለውም
\v 9 የነነዌ ሀብት ስፍር ቁጥር የለውም
የከበሩ ድንጋዮቿ የተትረፈረፉ ናቸው
ስለዚህ ብሩን ዝረፉ፣ ወርቁንም ንጠቁ፡፡
10. ነነዌ ባዶ ሆነች፣ ተራቆተች፡፡
\v 10 ነነዌ ባዶ ሆነች፣ ተራቆተች፡፡
የሰዎች ልብ ቀለጠ፤
የሰው ሁሉ ጉልበት ተብረከረከ
ሁሉም ተጨንቀዋል፤ ፊታቸው ገርጥቷል፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 11 \v 12 11. የአንበሶች ዋሻ፣ የአንበሳ ደቦሎች የሚመገቡበት፣
\v 11 የአንበሶች ዋሻ፣ የአንበሳ ደቦሎች የሚመገቡበት፣
ወንድ አንበሳና እንስት አንበሳ ምንም ሳይፈሩ
ወዲያ ወዲህ ይሉበት የነበረ ቦታ የታል?
12. አንበሳ ለግልገሎቹ የሚበቃውን ያህል ገደለ፤
\v 12 አንበሳ ለግልገሎቹ የሚበቃውን ያህል ገደለ፤
ለእንስቶቹ የሚበቃውንም ያህል አድኖ ያዘ
የገደለውን በዋሻው፣ የነጠቀውንም በመኖሪያ ቦታው ሞልቶአል፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 13 13. የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
\v 13 የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
ሰረገሎችን አቃጥላለሁ፤
ደቦል አንበሶችህን ሰይፍ ይበላቸዋል፡፡
የዘረፍኸውን ከምድርህ አጠፋለሁ፤

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\c 3 \v 1 \v 2 1. ደም ለሞላባት ከተማ ወዮላት!
\c 3 \v 1 ደም ለሞላባት ከተማ ወዮላት!
ሐሰትና የተዘረፈ ንብረት ሞልቶበታል፡፡
2. አሁን ግን የአላንጋ ድምፅና
\v 2 አሁን ግን የአላንጋ ድምፅና
የመንኰራኩር ኳኳታ ድምፅ፣
የፈጣን ፈረስ ኮቴ፣ የሰረገሎች መንጓጓት ይሰማል፡፡

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 3 \v 4 3. የሚያብረቀርቅ ሰይፍና የሚያንጸባርቅ ጦር የያዙ
\v 3 የሚያብረቀርቅ ሰይፍና የሚያንጸባርቅ ጦር የያዙ
ፈረሰኞች ጥቃት ያደርሳሉ፤
የሞተው ብዙ ነው፤
ሬሳ በሬሳ ተከምሮአል
እጅግ ከመብዛቱ የተነሣ አጥቂዎቹ
በሞቱት ሰዎች ሬሳ ይሰናከላሉ፡፡
4. ይህ ሁሉ የሆነው ገደብ በሌለው የአመንዝራዋ ፍትወት
\v 4 ይህ ሁሉ የሆነው ገደብ በሌለው የአመንዝራዋ ፍትወት
ምክንያት ነው፤ እርሷ በዝሙቷ መንግሥታን፣
በጥንቆላዋም ሕዝቦችን ባሪያ አድርጋለች፡፡

View File

@ -1,10 +1,10 @@
\v 5 \v 6 \v 7 5. የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
\v 5 የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
‹‹እኔ በጠላትነት ተነሥቼብሻለሁ
ዕርቃንሽን ለሕዝቦች፣
ኅፍረተ ሥጋሽን ለመንግሥታት አሳያለሁ፡፡
6. በጣም የሚያስጸይፍ ቆሻሻ እደፋብሻለሁ፤
\v 6 በጣም የሚያስጸይፍ ቆሻሻ እደፋብሻለሁ፤
እንቅሻለሁ፤ ሰው ሁሉ
እንዲሳለቅብሽ አደርጋለሁ፡፡
7. የሚያይሽ ሁሉ ከአንቺ እየሸሸ፣
\v 7 የሚያይሽ ሁሉ ከአንቺ እየሸሸ፣
‹‹ነነዌ ፈራርሳለች፤ ማን ያለቅስላታል?
የሚያጽናናትንስ ከወዴት አገኛለሁ? ይላል፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 8 \v 9 8. ነነዌ ሆይ፣ ለመሆኑ አንቺ ዐባይ ወንዝ
\v 8 ነነዌ ሆይ፣ ለመሆኑ አንቺ ዐባይ ወንዝ
አጠገብ ከተሠራችውና በውሃ ከተከበበችው፣
ወንዙ መከላከያ፣
ባሕሩ ራሱ ቅጥራ ከሆነለት ከቴብስ ትበልጫለሽን?
9. ኢትዮጵያና ግብፅ ወሰን የለሽ ኃይሏ ነበሩ
\v 9 ኢትዮጵያና ግብፅ ወሰን የለሽ ኃይሏ ነበሩ
ፉጥና ሊቢያም ረዳቶቿ ነበሩ፡፡