Mon Jun 19 2017 17:51:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5de339d28f
commit
6297261815
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6. በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
|
||||
\v 6 6. በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
|
||||
ቤተ መንግሥቱም ተደመሰሰ፡፡
|
||||
7. ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
|
||||
\v 7 7. ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
|
||||
ሴት አገልጋዮቿ ደረታቸውን እየደቁ
|
||||
እንደ ርግብ ያላዝናሉ፡፡
|
|
@ -1,12 +1,12 @@
|
|||
\v 8 \v 9 \v 10 8. ነነዌ ውሃ መያዝ እንደማይችል ኩሬ ናት፤
|
||||
\v 8 ነነዌ ውሃ መያዝ እንደማይችል ኩሬ ናት፤
|
||||
ሕዝቧም እንደ ፈጣን ወራጅ ውሃ
|
||||
ፈጥኖ ይሸሻል፡፡
|
||||
ሌሎች ‹‹ቁሙ ቁሙ›› ብለው ይጮኻሉ
|
||||
ዞር ብሎ የሚያይ ግን የለም፡፡
|
||||
9. የነነዌ ሀብት ስፍር ቁጥር የለውም
|
||||
\v 9 የነነዌ ሀብት ስፍር ቁጥር የለውም
|
||||
የከበሩ ድንጋዮቿ የተትረፈረፉ ናቸው
|
||||
ስለዚህ ብሩን ዝረፉ፣ ወርቁንም ንጠቁ፡፡
|
||||
10. ነነዌ ባዶ ሆነች፣ ተራቆተች፡፡
|
||||
\v 10 ነነዌ ባዶ ሆነች፣ ተራቆተች፡፡
|
||||
የሰዎች ልብ ቀለጠ፤
|
||||
የሰው ሁሉ ጉልበት ተብረከረከ
|
||||
ሁሉም ተጨንቀዋል፤ ፊታቸው ገርጥቷል፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. የአንበሶች ዋሻ፣ የአንበሳ ደቦሎች የሚመገቡበት፣
|
||||
\v 11 የአንበሶች ዋሻ፣ የአንበሳ ደቦሎች የሚመገቡበት፣
|
||||
ወንድ አንበሳና እንስት አንበሳ ምንም ሳይፈሩ
|
||||
ወዲያ ወዲህ ይሉበት የነበረ ቦታ የታል?
|
||||
12. አንበሳ ለግልገሎቹ የሚበቃውን ያህል ገደለ፤
|
||||
\v 12 አንበሳ ለግልገሎቹ የሚበቃውን ያህል ገደለ፤
|
||||
ለእንስቶቹ የሚበቃውንም ያህል አድኖ ያዘ
|
||||
የገደለውን በዋሻው፣ የነጠቀውንም በመኖሪያ ቦታው ሞልቶአል፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 13 13. የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
\v 13 የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
ሰረገሎችን አቃጥላለሁ፤
|
||||
ደቦል አንበሶችህን ሰይፍ ይበላቸዋል፡፡
|
||||
የዘረፍኸውን ከምድርህ አጠፋለሁ፤
|
||||
|
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 1. ደም ለሞላባት ከተማ ወዮላት!
|
||||
\c 3 \v 1 ደም ለሞላባት ከተማ ወዮላት!
|
||||
ሐሰትና የተዘረፈ ንብረት ሞልቶበታል፡፡
|
||||
2. አሁን ግን የአላንጋ ድምፅና
|
||||
\v 2 አሁን ግን የአላንጋ ድምፅና
|
||||
የመንኰራኩር ኳኳታ ድምፅ፣
|
||||
የፈጣን ፈረስ ኮቴ፣ የሰረገሎች መንጓጓት ይሰማል፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. የሚያብረቀርቅ ሰይፍና የሚያንጸባርቅ ጦር የያዙ
|
||||
\v 3 የሚያብረቀርቅ ሰይፍና የሚያንጸባርቅ ጦር የያዙ
|
||||
ፈረሰኞች ጥቃት ያደርሳሉ፤
|
||||
የሞተው ብዙ ነው፤
|
||||
ሬሳ በሬሳ ተከምሮአል
|
||||
እጅግ ከመብዛቱ የተነሣ አጥቂዎቹ
|
||||
በሞቱት ሰዎች ሬሳ ይሰናከላሉ፡፡
|
||||
4. ይህ ሁሉ የሆነው ገደብ በሌለው የአመንዝራዋ ፍትወት
|
||||
\v 4 ይህ ሁሉ የሆነው ገደብ በሌለው የአመንዝራዋ ፍትወት
|
||||
ምክንያት ነው፤ እርሷ በዝሙቷ መንግሥታን፣
|
||||
በጥንቆላዋም ሕዝቦችን ባሪያ አድርጋለች፡፡
|
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 5. የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
\v 5 የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
‹‹እኔ በጠላትነት ተነሥቼብሻለሁ
|
||||
ዕርቃንሽን ለሕዝቦች፣
|
||||
ኅፍረተ ሥጋሽን ለመንግሥታት አሳያለሁ፡፡
|
||||
6. በጣም የሚያስጸይፍ ቆሻሻ እደፋብሻለሁ፤
|
||||
\v 6 በጣም የሚያስጸይፍ ቆሻሻ እደፋብሻለሁ፤
|
||||
እንቅሻለሁ፤ ሰው ሁሉ
|
||||
እንዲሳለቅብሽ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
7. የሚያይሽ ሁሉ ከአንቺ እየሸሸ፣
|
||||
\v 7 የሚያይሽ ሁሉ ከአንቺ እየሸሸ፣
|
||||
‹‹ነነዌ ፈራርሳለች፤ ማን ያለቅስላታል?
|
||||
የሚያጽናናትንስ ከወዴት አገኛለሁ?›› ይላል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue