Mon Jun 19 2017 17:49:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 17:49:53 +03:00
parent 01c1fa9175
commit 5de339d28f
5 changed files with 21 additions and 6 deletions

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 10 \v 11 10. ያም ሆኖ፣ ቴብስ ተጋዘች፤
\v 10 ያም ሆኖ፣ ቴብስ ተጋዘች፤
በምርኮም ተወሰደች
ሕፃናቷ በየመንገዱ ማእዘን ላይ ተፈጠፈጡ፤
በመኳንንቷ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፤
ታላላቅ ሰዎቿ ሁሉ በሰንሰለት ታሰሩ፡፡
11. አንቺ ደግሞ ትሰክሪያለሽ መደበቅ ትሞክሪያለሽ
\v 11 አንቺ ደግሞ ትሰክሪያለሽ መደበቅ ትሞክሪያለሽ
ከጠላቶችሽ መሸሸጊያም ትፈልጊያለሽ፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 12 \v 13 12. ምሽጐችሽ ሁሉ ቀድሞ እንደ ደረሰ፣ ሲነቀነቅ በላተኛው
\v 12 ምሽጐችሽ ሁሉ ቀድሞ እንደ ደረሰ፣ ሲነቀነቅ በላተኛው
አፍ ውስጥ እንደሚወድቅ የበለስ ፍሬ ሆነዋል፡፡
13. ወታደሮችሽ እንደ ሴት ፈሪዎች ሆነዋል
\v 13 ወታደሮችሽ እንደ ሴት ፈሪዎች ሆነዋል
የምድርሽ በሮች ወለል ብለው ለጠላቶችሽ ተከፍተዋል፡፡
መዝጊያዎቻቸውን እሳት በልቷቸዋል፡፡

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 14 \v 15 14. ለከበባው ውሃ ቅጂ፣
\v 14 ለከበባው ውሃ ቅጂ፣
ምሽጐችሽን አጠናክሪ፤ ጭቃ ረግጠሸ የሸክላ
መሥሪያ አዘጋጂ፤ ጡብም ሥሪ፡፡
15. በዚያ እሳት ይበላሻል፤
\v 15 በዚያ እሳት ይበላሻል፤
ሰይፍ ያጠፋሻል፤ አንበጣ ማንኛውንም
ነገር እንደሚጠፉ ያጠፋሻል፡፡
ስለዚህ እንደ አንበጣ እርቢ

7
03/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\v 16 ነጋዴዎችሽን ከሰማይ ከዋክብት ይበልጥ አብዝተሻል፤
ይሁን እንጂ፣ ምድሪቱን እንደ አንበጣ ጋጡ፤
ከዚያም በርረው ሄዱ፡፡
\v 17 መኳንንቶችሽ የአንበጦችን ያህል ብዙ ናቸው፣ የጦር መሪዎችሽ
በብርድ ቀን ቅጥር ሥር እንደሚቀመጥ የኩብኩባ መንጋ ናቸው፡፡
ፀሐይ ሲወጣ ግን በርረው ይሄዳሉ፤
የት እንደሚሄዱም አይታወቅም፡፡

8
03/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 18 የአሦር ንጉሥ ሆይ፣ እረኞችህ አንቀላፉ
መኳንንትህ ዐርፈው ተኙ፡፡
ሕዝብህ ሰብሳቢ አጥተው በየተራሮች ተበትነዋል፡፡
\v 19 ቁስልህን መፈወስ የሚችል የለም፤ ቁስልህ እጅግ ጽኑ ነው፡፡
ስለ አንተ የሚሰማ ሁሉ
በውድቀትህ ደስ ብሎት ያጨበጭባል፡፡
ወሰን ከሌለው ጭካኔህ
ማን ያመለጠ አለ?