Mon Jun 19 2017 17:49:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
01c1fa9175
commit
5de339d28f
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ያም ሆኖ፣ ቴብስ ተጋዘች፤
|
||||
\v 10 ያም ሆኖ፣ ቴብስ ተጋዘች፤
|
||||
በምርኮም ተወሰደች
|
||||
ሕፃናቷ በየመንገዱ ማእዘን ላይ ተፈጠፈጡ፤
|
||||
በመኳንንቷ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፤
|
||||
ታላላቅ ሰዎቿ ሁሉ በሰንሰለት ታሰሩ፡፡
|
||||
11. አንቺ ደግሞ ትሰክሪያለሽ መደበቅ ትሞክሪያለሽ
|
||||
\v 11 አንቺ ደግሞ ትሰክሪያለሽ መደበቅ ትሞክሪያለሽ
|
||||
ከጠላቶችሽ መሸሸጊያም ትፈልጊያለሽ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ምሽጐችሽ ሁሉ ቀድሞ እንደ ደረሰ፣ ሲነቀነቅ በላተኛው
|
||||
\v 12 ምሽጐችሽ ሁሉ ቀድሞ እንደ ደረሰ፣ ሲነቀነቅ በላተኛው
|
||||
አፍ ውስጥ እንደሚወድቅ የበለስ ፍሬ ሆነዋል፡፡
|
||||
13. ወታደሮችሽ እንደ ሴት ፈሪዎች ሆነዋል
|
||||
\v 13 ወታደሮችሽ እንደ ሴት ፈሪዎች ሆነዋል
|
||||
የምድርሽ በሮች ወለል ብለው ለጠላቶችሽ ተከፍተዋል፡፡
|
||||
መዝጊያዎቻቸውን እሳት በልቷቸዋል፡፡
|
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 14 \v 15 14. ለከበባው ውሃ ቅጂ፣
|
||||
\v 14 ለከበባው ውሃ ቅጂ፣
|
||||
ምሽጐችሽን አጠናክሪ፤ ጭቃ ረግጠሸ የሸክላ
|
||||
መሥሪያ አዘጋጂ፤ ጡብም ሥሪ፡፡
|
||||
15. በዚያ እሳት ይበላሻል፤
|
||||
\v 15 በዚያ እሳት ይበላሻል፤
|
||||
ሰይፍ ያጠፋሻል፤ አንበጣ ማንኛውንም
|
||||
ነገር እንደሚጠፉ ያጠፋሻል፡፡
|
||||
ስለዚህ እንደ አንበጣ እርቢ
|
||||
|
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 16 ነጋዴዎችሽን ከሰማይ ከዋክብት ይበልጥ አብዝተሻል፤
|
||||
ይሁን እንጂ፣ ምድሪቱን እንደ አንበጣ ጋጡ፤
|
||||
ከዚያም በርረው ሄዱ፡፡
|
||||
\v 17 መኳንንቶችሽ የአንበጦችን ያህል ብዙ ናቸው፣ የጦር መሪዎችሽ
|
||||
በብርድ ቀን ቅጥር ሥር እንደሚቀመጥ የኩብኩባ መንጋ ናቸው፡፡
|
||||
ፀሐይ ሲወጣ ግን በርረው ይሄዳሉ፤
|
||||
የት እንደሚሄዱም አይታወቅም፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue