Mon Jun 19 2017 17:47:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4a1d0e5697
commit
01c1fa9175
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 1. ደም ለሞላባት ከተማ ወዮላት!
|
||||
ሐሰትና የተዘረፈ ንብረት ሞልቶበታል፡፡
|
||||
2. አሁን ግን የአላንጋ ድምፅና
|
||||
የመንኰራኩር ኳኳታ ድምፅ፣
|
||||
የፈጣን ፈረስ ኮቴ፣ የሰረገሎች መንጓጓት ይሰማል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,9 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. የሚያብረቀርቅ ሰይፍና የሚያንጸባርቅ ጦር የያዙ
|
||||
ፈረሰኞች ጥቃት ያደርሳሉ፤
|
||||
የሞተው ብዙ ነው፤
|
||||
ሬሳ በሬሳ ተከምሮአል
|
||||
እጅግ ከመብዛቱ የተነሣ አጥቂዎቹ
|
||||
በሞቱት ሰዎች ሬሳ ይሰናከላሉ፡፡
|
||||
4. ይህ ሁሉ የሆነው ገደብ በሌለው የአመንዝራዋ ፍትወት
|
||||
ምክንያት ነው፤ እርሷ በዝሙቷ መንግሥታን፣
|
||||
በጥንቆላዋም ሕዝቦችን ባሪያ አድርጋለች፡፡
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 5. የሰራዊት ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፣
|
||||
‹‹እኔ በጠላትነት ተነሥቼብሻለሁ
|
||||
ዕርቃንሽን ለሕዝቦች፣
|
||||
ኅፍረተ ሥጋሽን ለመንግሥታት አሳያለሁ፡፡
|
||||
6. በጣም የሚያስጸይፍ ቆሻሻ እደፋብሻለሁ፤
|
||||
እንቅሻለሁ፤ ሰው ሁሉ
|
||||
እንዲሳለቅብሽ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
7. የሚያይሽ ሁሉ ከአንቺ እየሸሸ፣
|
||||
‹‹ነነዌ ፈራርሳለች፤ ማን ያለቅስላታል?
|
||||
የሚያጽናናትንስ ከወዴት አገኛለሁ?›› ይላል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 8 \v 9 8. ነነዌ ሆይ፣ ለመሆኑ አንቺ ዐባይ ወንዝ
|
||||
አጠገብ ከተሠራችውና በውሃ ከተከበበችው፣
|
||||
ወንዙ መከላከያ፣
|
||||
ባሕሩ ራሱ ቅጥራ ከሆነለት ከቴብስ ትበልጫለሽን?
|
||||
9. ኢትዮጵያና ግብፅ ወሰን የለሽ ኃይሏ ነበሩ
|
||||
ፉጥና ሊቢያም ረዳቶቿ ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. ያም ሆኖ፣ ቴብስ ተጋዘች፤
|
||||
በምርኮም ተወሰደች
|
||||
ሕፃናቷ በየመንገዱ ማእዘን ላይ ተፈጠፈጡ፤
|
||||
በመኳንንቷ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፤
|
||||
ታላላቅ ሰዎቿ ሁሉ በሰንሰለት ታሰሩ፡፡
|
||||
11. አንቺ ደግሞ ትሰክሪያለሽ መደበቅ ትሞክሪያለሽ
|
||||
ከጠላቶችሽ መሸሸጊያም ትፈልጊያለሽ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ምሽጐችሽ ሁሉ ቀድሞ እንደ ደረሰ፣ ሲነቀነቅ በላተኛው
|
||||
አፍ ውስጥ እንደሚወድቅ የበለስ ፍሬ ሆነዋል፡፡
|
||||
13. ወታደሮችሽ እንደ ሴት ፈሪዎች ሆነዋል
|
||||
የምድርሽ በሮች ወለል ብለው ለጠላቶችሽ ተከፍተዋል፡፡
|
||||
መዝጊያዎቻቸውን እሳት በልቷቸዋል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue