Mon Jun 19 2017 17:53:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6297261815
commit
1ca37b6a52
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ያህዌ መልካም ነው፤ በመከራ ጊዜም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑበት ታማኝ ነው፡፡
|
||||
8. ጠላቶቹን ግን በኃይለኛ ጐርፍ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ወደ ጨለማም ያሳድዳቸዋል፡፡
|
||||
\v 7 ያህዌ መልካም ነው፤ በመከራ ጊዜም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑበት ታማኝ ነው፡፡
|
||||
\v 8 ጠላቶቹን ግን በኃይለኛ ጐርፍ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ወደ ጨለማም ያሳድዳቸዋል፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 9. እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
|
||||
10. እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
|
||||
\v 9 እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
|
||||
\v 10 እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
|
||||
እሳት እንደ ገለባ ይበላቸዋል፡፡
|
||||
11. ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
|
||||
\v 11 ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
|
||||
ክፉ ምክር የሚመክር ከመካከላችሁ ወጥቷል፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
\v 12 ያህዌ እንዲህ ይላል፤
|
||||
‹‹ኅይለኞችና ቁጥራቸውም እጅግ የበዛ ቢሆን እንኳ ተቆርጠው ይጠፋሉ፤
|
||||
ከእንግዲህም ሕዝባቸው አይኖም፡፡
|
||||
ይሁዳ ሆይ፣ ከዚህ በፊት ባስጨንቅህም፣ ከእንግዲህ አላስጨንቅህም፡፡
|
||||
13. አሁንም ቀንበራቸውን ከአንተ ላይ እሰብራለሁ፤
|
||||
\v 13 አሁንም ቀንበራቸውን ከአንተ ላይ እሰብራለሁ፤
|
||||
ስንሰለትህንም በጥሼ እጥላለሁ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 14 14. ነነዌ ሆይ፣ ስለ አንቺ ያህዌ እንዲህ ብሎ አዝዞአል፤
|
||||
\v 14 ነነዌ ሆይ፣ ስለ አንቺ ያህዌ እንዲህ ብሎ አዝዞአል፤
|
||||
‹‹ስም የሚያስጠራ ትውልድ አይኖራችሁም፡፡
|
||||
የተቀረጹ ምስሎችና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶችን ከአማልክቶቻችሁ ቤት አጠፋለሁ፡፡
|
||||
እጅግ ክፉ ነህና መቀበሪያህን እምስልሃለሁ፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 15 15. የምሥራችን የሚያመጣና ሰላምን የሚያውጅ ሰው እግር በተራራው ላይ ናቸው!
|
||||
\v 15 የምሥራችን የሚያመጣና ሰላምን የሚያውጅ ሰው እግር በተራራው ላይ ናቸው!
|
||||
ይሁዳ ሆይ፣ በዓላትህን አክብር፤ ስእለትህንም ፈጽም፤
|
||||
ከእንግዲህ ክፉዎች አይወርሩህም፤ እነርሱ ፈጽሞ ይጠፋሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\c 2 \v 1 \v 2 1. እስክትደቅቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ እየመጣ ነው፡፡ ስለዚህ ምሽጐችሽን አጠናክሪ መንገድሽን ጠብቂ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኃይልሽን ሁሉ አሰባስቢ፡፡
|
||||
2. አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣
|
||||
\c 2 \v 1 እስክትደቅቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ እየመጣ ነው፡፡ ስለዚህ ምሽጐችሽን አጠናክሪ መንገድሽን ጠብቂ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኃይልሽን ሁሉ አሰባስቢ፡፡
|
||||
\v 2 አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣
|
||||
የወይን ተክል ቦታቸውን ቢያጠፉባቸውም
|
||||
እንደ እስራኤል ክብር ሁሉ ያህዌ
|
||||
የያዕቆብንም ክብር ይመልሳል፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ ነው፣
|
||||
\v 3 የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ ነው፣
|
||||
ተዋጊዎቹም ሐምራዊ ልብስ ለብሰዋል
|
||||
ዝግጁ በሆኑበት ቀን
|
||||
የሰረገሎቹ ብረት ያብረቀርቃል
|
||||
የጦሩ ዘንግ ይወዛወዛል፡፡
|
||||
4. ሰረገሎቹ በየመንገዱ ይከንፋሉ፤ ሰፋፊ
|
||||
\v 4 ሰረገሎቹ በየመንገዱ ይከንፋሉ፤ ሰፋፊ
|
||||
በሆኑት መንገዶች በፍጥነት ወዲያ ወዲህ ይላሉ፡፡
|
||||
የሚንቦገቦግ ችቦ ይመስላሉ፤
|
||||
እንደ መብረቅም ይወረወራሉ፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 5 5. እስክትደቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ
|
||||
\v 5 እስክትደቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ
|
||||
የጦር ሹማምንቱን ይጠራል
|
||||
እነርሱም እየተደነቃቀፉ ወደ ፊት ይመጣሉ፣
|
||||
ለማጥቃት ወደ ከተማ ቅጥር ይወጣሉ፤ የሚወረወርባቸውን
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue