Mon Jun 19 2017 17:53:52 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 17:53:53 +03:00
parent 6297261815
commit 1ca37b6a52
9 changed files with 16 additions and 16 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 7 \v 8 7. ያህዌ መልካም ነው፤ በመከራ ጊዜም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑበት ታማኝ ነው፡፡
8. ጠላቶቹን ግን በኃይለኛ ጐርፍ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ወደ ጨለማም ያሳድዳቸዋል፡፡
\v 7 ያህዌ መልካም ነው፤ በመከራ ጊዜም መሸሸጊያ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑበት ታማኝ ነው፡፡
\v 8 ጠላቶቹን ግን በኃይለኛ ጐርፍ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ወደ ጨለማም ያሳድዳቸዋል፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 9 \v 10 \v 11 9. እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
10. እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
\v 9 እናንተ ሰዎች ያህዌ ላይ የምታሤሩት ምንድነው? እርሱ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ መከራም ዳግመኛ አይነሣም፡፡
\v 10 እንደ እሾኽ ይጠላለፋሉ፤ በወይን ጠጃቸውም ይሰክራሉ፤
እሳት እንደ ገለባ ይበላቸዋል፡፡
11. ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
\v 11 ነነዌ ሆይ፣ ያህዌ ላይ የሚያሤር፣
ክፉ ምክር የሚመክር ከመካከላችሁ ወጥቷል፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 12 \v 13 12. ያህዌ እንዲህ ይላል፤
\v 12 ያህዌ እንዲህ ይላል፤
‹‹ኅይለኞችና ቁጥራቸውም እጅግ የበዛ ቢሆን እንኳ ተቆርጠው ይጠፋሉ፤
ከእንግዲህም ሕዝባቸው አይኖም፡፡
ይሁዳ ሆይ፣ ከዚህ በፊት ባስጨንቅህም፣ ከእንግዲህ አላስጨንቅህም፡፡
13. አሁንም ቀንበራቸውን ከአንተ ላይ እሰብራለሁ፤
\v 13 አሁንም ቀንበራቸውን ከአንተ ላይ እሰብራለሁ፤
ስንሰለትህንም በጥሼ እጥላለሁ፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 14 14. ነነዌ ሆይ፣ ስለ አንቺ ያህዌ እንዲህ ብሎ አዝዞአል፤
\v 14 ነነዌ ሆይ፣ ስለ አንቺ ያህዌ እንዲህ ብሎ አዝዞአል፤
‹‹ስም የሚያስጠራ ትውልድ አይኖራችሁም፡፡
የተቀረጹ ምስሎችና ቀልጠው የተሠሩ ጣዖቶችን ከአማልክቶቻችሁ ቤት አጠፋለሁ፡፡
እጅግ ክፉ ነህና መቀበሪያህን እምስልሃለሁ፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 15 15. የምሥራችን የሚያመጣና ሰላምን የሚያውጅ ሰው እግር በተራራው ላይ ናቸው!
\v 15 የምሥራችን የሚያመጣና ሰላምን የሚያውጅ ሰው እግር በተራራው ላይ ናቸው!
ይሁዳ ሆይ፣ በዓላትህን አክብር፤ ስእለትህንም ፈጽም፤
ከእንግዲህ ክፉዎች አይወርሩህም፤ እነርሱ ፈጽሞ ይጠፋሉ፡፡

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\c 2 \v 1 \v 2 1. እስክትደቅቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ እየመጣ ነው፡፡ ስለዚህ ምሽጐችሽን አጠናክሪ መንገድሽን ጠብቂ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኃይልሽን ሁሉ አሰባስቢ፡፡
2. አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣
\c 2 \v 1 እስክትደቅቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ እየመጣ ነው፡፡ ስለዚህ ምሽጐችሽን አጠናክሪ መንገድሽን ጠብቂ፤ ወገብሽን ታጠቂ፤ ኃይልሽን ሁሉ አሰባስቢ፡፡
\v 2 አጥፊዎች ባድማ ቢያደርጓቸውም፣
የወይን ተክል ቦታቸውን ቢያጠፉባቸውም
እንደ እስራኤል ክብር ሁሉ ያህዌ
የያዕቆብንም ክብር ይመልሳል፡፡

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 3 \v 4 3. የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ ነው፣
\v 3 የወታደሮቹ ጋሻ ቀይ ነው፣
ተዋጊዎቹም ሐምራዊ ልብስ ለብሰዋል
ዝግጁ በሆኑበት ቀን
የሰረገሎቹ ብረት ያብረቀርቃል
የጦሩ ዘንግ ይወዛወዛል፡፡
4. ሰረገሎቹ በየመንገዱ ይከንፋሉ፤ ሰፋፊ
\v 4 ሰረገሎቹ በየመንገዱ ይከንፋሉ፤ ሰፋፊ
በሆኑት መንገዶች በፍጥነት ወዲያ ወዲህ ይላሉ፡፡
የሚንቦገቦግ ችቦ ይመስላሉ፤
እንደ መብረቅም ይወረወራሉ፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 5 5. እስክትደቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ
\v 5 እስክትደቂ ድረስ የሚረግጥሽ እርሱ
የጦር ሹማምንቱን ይጠራል
እነርሱም እየተደነቃቀፉ ወደ ፊት ይመጣሉ፣
ለማጥቃት ወደ ከተማ ቅጥር ይወጣሉ፤ የሚወረወርባቸውን

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 6 6. በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
\v 6 በወንዙ በኩል ያሉ በሮች ወለል ብለው ይከፈታሉ
ቤተ መንግሥቱም ተደመሰሰ፡፡
\v 7 7. ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
\v 7 ንግሥቲቱ ተማርካ ዕርቃኗን ተወሰደች
ሴት አገልጋዮቿ ደረታቸውን እየደቁ
እንደ ርግብ ያላዝናሉ፡፡