am_mrk_text_ulb/11/22.txt

1 line
356 B
Plaintext

\v 22 ኢየሱስም እንዲህ አለው፡፡ በእግዚአብሔር እመን፤ \v 23 እውነት እላችኋለሁ፣ ማንም በልቡ ሳይጠራጠር ይህን ተራራ ከዚህ ተነቅለህ ወደ ባሕር ውስጥ ተወርወር ቢልና የተናገረው እንደሚፈጸም በልቡ ቢያምን ይሆንለታል፡፡