Wed Oct 12 2016 09:58:35 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0e0d5f78c0
commit
5e27cbf9bd
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 36 \v 37 \v 38 36ኢየሱስ የተናገሩትን ሰምቶ የምኵራቡን ኀላፊ “አትፍራ፤ እመን ብቻ” አለው፡፡ 37ኢየሱስ ከጴጥሮስ፣ ከያዕቆብና ከያዕቆብ ወንድም ከዮሐንስ በቀር ማንም እንዲከተለው አልፈቀደም፡፡ 38ወደ ምኵራቡ ኀላፊ ቤት መጡ፤ ኢየሱስ ያዘኑ፣ የሚያለቅሱና የዋይታ ጩኸት የሚያሰሙ ሰዎችን ተመለከተ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 39 \v 40 39ወደ ውስጥ ገባና “ለምን ታዝናላችሁ? ለምንስ ታለቅሳላችሁ? ልጅቱ ተኝታለች እንጂ አልሞተችም” አላቸው፡፡ 40ሰዎቹ በኢየሱስ ሣቁበት፤ እርሱ ግን ሁሉንም ወደ ውጭ አስወጣቸው፡፡ የልጅቱን አባትና እናት፣ ከእርሱም ጋር የነበሩትን ይዞ ልጅቱ ወደ ነበረችበት ክፍል ገባ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 41 \v 42 \v 43 41ከዚያም ልጅቱን በእጁ ይዞ “ታሊታ ኩም!” ትርጉሙ “ትንሿ ልጅ ተነሺ እልሻለሁ” ማለት ነው፡፡ 42ወዲያው ልጅቱ ተነሣች፤ መራመድም ጀመረች፡፡ (ዐሥራ ሁለት ዓመቷ ነበርና) በዚህ ሰዎቹ በጣም ተገረሙ፡፡ 43ከዚያም ኢየሱስ ስለዚህ ጕዳይ ማንም ማወቅ እንደሌለበት ለሰዎቹ ጥብቅ ትእዛዛትን ሰጣቸው፤ የምትበላውንም ስጧት አለ፡፡
|
|
@ -36,6 +36,15 @@
|
|||
"Fikerte"
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": [
|
||||
"00-title"
|
||||
"00-title",
|
||||
"01-01",
|
||||
"01-04",
|
||||
"01-07",
|
||||
"01-09",
|
||||
"01-12",
|
||||
"01-14",
|
||||
"01-16",
|
||||
"01-19",
|
||||
"01-21"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue