Wed Oct 12 2016 10:10:36 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
2057176e68
commit
43f312d6c0
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 7 \v 1 1ፈሪሳውያንና ከኢየሩሳሌም የመጡ አንዳንድ ጸሓፍት በአንድ ላይ ተሰብስበው ወደ ኢየሱስ መጡ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 2 \v 3 \v 4 2ከደቀመዛሙርቱ አንዳንዶቹ በረከሰ እጅ ማለትም ባልታጠበ እጅ እንጀራ ሲበሉ አዩ፡፡3 (ፈሪሳውያንና ሁሉም አይሁድ የአባቶችን ወግ ስለሚጠብቁ እጆቻቸውን ካልታጠቡ በቀር አይበሉም ነበር) 4 ከገበያ ስፍራ ሲመጡ እጃቸውን ካልታጠቡ በቀር አይበሉም ነበር ፤እንዲሁም ዋንጫዎችን፣ ማሰሮዎችንና የናስ እቃዎችን ማጠብን የመሳሰሉ ሌሎች በርካታ ወጎችን ይጠብቁ ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 5ፈሪሳውያንና ጸሓፍት ደቀመዛሙርትህ በአባቶች ወግ መሰረት የማይጓዙት፣ ነገር ግን ባልታጠበ እጅ የሚበሉት ለምንድን ነው? ብለው ጠየቁት ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 6 \v 7 6 እርሱም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፡፡ ኢሳይያስ ስለ እናንተ ስለ ግብዞች በተናገረው ትንቢት፣
|
||||
ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ብቻ ያከብረኛል፤
|
||||
ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤
|
||||
7ሰው ሠራሽ ሥርዐት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል˝ ተብሎ የተጻፈው ትክክል ነው፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue