Mon Jun 19 2017 16:02:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d95bbf36dc
commit
e7bc0398c0
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 5 \v 6 5. ጐረቤትህን አትመን፣
|
||||
\v 5 ጐረቤትህን አትመን፣
|
||||
ወዳጅህም ላይ አትተማመን፡፡
|
||||
በዕቅፍህ ከምትተኛዋ እንኳ
|
||||
ለምትናገረው ተጠንቀቅ፡፡
|
||||
6. ወንድ ልጅ አባቱን ያዋርዳል
|
||||
\v 6 ወንድ ልጅ አባቱን ያዋርዳል
|
||||
ሴት ልጅ በእናትዋ ላይ
|
||||
ምራት በአማቷ ላይ ትነሣለች፡፡
|
||||
የሰው ጠላቶች የገዛ ቤተ ሰቦቹ ይሆናሉ፡፡
|
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. እኔ ግን ያህዌን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
\v 7 እኔ ግን ያህዌን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
የመድኃኒቴን አምላክ እጠብቃለሁ
|
||||
አምላኬም ይሰማኛል፡፡
|
||||
8. ጠላቴ፣ ሆይ ብወድቅ እንኳ በእኔ ደስ አይበልሽ፤ ከወደቅሁበት እነሣለሁ
|
||||
\v 8 ጠላቴ፣ ሆይ ብወድቅ እንኳ በእኔ ደስ አይበልሽ፤ ከወደቅሁበት እነሣለሁ
|
||||
በጨለማ ብቀመጥ እንኳ ያህዌ ብርሃን ይሆንልኛል፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 9 9. ያህዌን ስለ በደልሁ
|
||||
\v 9 ያህዌን ስለ በደልሁ
|
||||
እርሱ እስኪፈርድልኝ ድረስ
|
||||
ቁጣውን እታገሣለሁ፡፡
|
||||
እርሱ ወደ ብርሃን ያወጣኛል
|
||||
|
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 10 10. ጠላቴም ታያለች፣
|
||||
\v 10 ጠላቴም ታያለች፣
|
||||
‹‹አምላክህ ያህዌ የታል?›› ያለች ጠላቴ ታፍራለች፡፡
|
||||
እኔም የጠላቴን ውድቀት አያለሁ፤
|
||||
መንገድ ላይ እንዳለ ጭቃ ትረገጣለች፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 11 \v 12 \v 13 11. ቅጥሮቻችሁን የምትሠሩበት ቀን ይመጣል
|
||||
\v 11 ቅጥሮቻችሁን የምትሠሩበት ቀን ይመጣል
|
||||
በዚያን ቀን ድንበራችሁ ይሰፋል!
|
||||
12. በዚያ ቀን ሕዝባችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል፤
|
||||
\v 12 በዚያ ቀን ሕዝባችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል፤
|
||||
ከአሦርና ከግብፅ ከተሞች
|
||||
ከግብፅ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ
|
||||
ከባሕር እስከ ባህር፣
|
||||
ከተራራ እስከ ተራራ ድረስ ሕዝባችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል፡፡
|
||||
13. ከሚኖሩበት ሰዎች ክፋት የተነሣ ምድሪቱ ወና ትሆናለች፡፡
|
||||
\v 13 ከሚኖሩበት ሰዎች ክፋት የተነሣ ምድሪቱ ወና ትሆናለች፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue