Mon Jun 19 2017 16:00:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 16:00:55 +03:00
parent 32310f71aa
commit d95bbf36dc
4 changed files with 19 additions and 2 deletions

View File

@ -1,5 +1,5 @@
\v 14 \v 15 14. በለመለመ መስክ መካከል ብቻቸውን ዱር ውስጥ ያሉትን
\v 14 በለመለመ መስክ መካከል ብቻቸውን ዱር ውስጥ ያሉትን
የርስትህ መንጋ የሆኑት ሕዝብህን በበትርህ ጠብቅ፡፡
እንደ ቀድሞው ዘመን በባሰንና በገለዓድ አሰማራቸው፡፡
15. ከግብፅ እንደ ወጣችሁበት ዘመን
\v 15 ከግብፅ እንደ ወጣችሁበት ዘመን
ድንቆችን አሳያቸዋለሁ፡፡

7
07/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\v 16 ኃይል ያላቸው ቢሆኑም አሕዛብ ይህን
አይተው ያፍራሉ፤ እጃቸውን አፋቸው ላይ ያደርጋሉ
ጆሮዋቸውም ይደነቁራል፡፡
\v 17 እንደ እባብ፣ ምድር ላይ እንደሚርመሰመሱም ፍጥረቶች ትቢያ ይልሳሉ፡፡
እየተንቀጠቀጡ ከዋሻዎቻቸው ይወጣሉ
አምላካችን ያህዌ ሆይ በፍርሃት ወደ አንተ ይመጣሉ
ከአንተ የተነሣ ይሸበራሉ፡፡

5
07/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 18 ኃጢአትን ይቅር የሚል
የርስቱንም ትሩፍ መተላለፍ የሚምር
እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው?
የኪዳን ታማኝነትህን ለእኛ ማሳየት ደስ ስለሚልህ
አንተ ለዘላለም አትቆጣም፡፡

5
07/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 19 እንደ ገና ትራራልናለህ፤ ርኩሰታችንን በእግሮችህ ትረግጣለህ፡፡
ኃጢአታችንን ሁሉ ወደ ባሕሩ ጥልቅ ትጥላለህ፡፡
\v 20 በቀድሞ ዘመን ለአባቶቻችን በመሐላ እንደ ገባኸው ቃል
ለያዕቆብ ታማኝነትን፣
ለአብርሃምም የኪዳን ታማኝነትን ትሰጣለህ፡፡