Mon Jun 19 2017 16:00:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
32310f71aa
commit
d95bbf36dc
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 14 \v 15 14. በለመለመ መስክ መካከል ብቻቸውን ዱር ውስጥ ያሉትን
|
||||
\v 14 በለመለመ መስክ መካከል ብቻቸውን ዱር ውስጥ ያሉትን
|
||||
የርስትህ መንጋ የሆኑት ሕዝብህን በበትርህ ጠብቅ፡፡
|
||||
እንደ ቀድሞው ዘመን በባሰንና በገለዓድ አሰማራቸው፡፡
|
||||
15. ከግብፅ እንደ ወጣችሁበት ዘመን
|
||||
\v 15 ከግብፅ እንደ ወጣችሁበት ዘመን
|
||||
ድንቆችን አሳያቸዋለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 16 ኃይል ያላቸው ቢሆኑም አሕዛብ ይህን
|
||||
አይተው ያፍራሉ፤ እጃቸውን አፋቸው ላይ ያደርጋሉ
|
||||
ጆሮዋቸውም ይደነቁራል፡፡
|
||||
\v 17 እንደ እባብ፣ ምድር ላይ እንደሚርመሰመሱም ፍጥረቶች ትቢያ ይልሳሉ፡፡
|
||||
እየተንቀጠቀጡ ከዋሻዎቻቸው ይወጣሉ
|
||||
አምላካችን ያህዌ ሆይ በፍርሃት ወደ አንተ ይመጣሉ
|
||||
ከአንተ የተነሣ ይሸበራሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
\v 18 ኃጢአትን ይቅር የሚል
|
||||
የርስቱንም ትሩፍ መተላለፍ የሚምር
|
||||
እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው?
|
||||
የኪዳን ታማኝነትህን ለእኛ ማሳየት ደስ ስለሚልህ
|
||||
አንተ ለዘላለም አትቆጣም፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue