Mon Jun 19 2017 15:58:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:58:55 +03:00
parent a11e16ea9a
commit 32310f71aa
8 changed files with 54 additions and 0 deletions

9
07/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,9 @@
\c 7 \v 1 \v 2 1. ለእኔ ወዮልኝ!
የመከር ጊዜ ፍሬ ተሰብስቦ የወይኑም
ቃርሚያ ካበቃ በኃላ እርሻ ውስጥ እንደ ቀረው ፍሬ ሆኛለሁ
ከዚያ የሚበላ ወይን ፍሬ አይገኝም
የምጓጓለትና ቶሎ ቀድሞ የሚደርሰው በለስ አይኖርም፡፡
2. ከምድሩ ታማኝ ሰዎች ጠፍተዋል
በሰው ልጆች መካከልም ቅን ሰው የለም፡፡
ሁሉም ደም ለማፍሰስ ያደባል
እያንዳንዱም የገዛ ወንድሙን በመረብ ያጠምዳል፡፡

10
07/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
\v 3 \v 4 3. እጆቻቸው ሌሎችን ለመጉዳት ሠልጠነዋል፤
ገዦቻቸው ገንዘብ ይፈልጋሉ
ፈራጁ ጉቦ ይጠብቃል፤
ኃይለኞች ያሻቸውን ያስፈጽማሉ
ሁሉም አንድ ላይ ያሤራሉ፡፡
4. ከእነርሱ ይሻላል የተባለው እንደ አሜኬላ
እጅግ ቀና የተባለውም እንደ ኩርንችት ነው፡፡
ነቢያቶቻችሁ አስቀድመው የተናገሩለት ቀን
እናንተ የምትቀጡበት ቀን ነው፡፡
የሚሸበሩበት ቀን ደርሶአል፡፡

8
07/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 5 \v 6 5. ጐረቤትህን አትመን፣
ወዳጅህም ላይ አትተማመን፡፡
በዕቅፍህ ከምትተኛዋ እንኳ
ለምትናገረው ተጠንቀቅ፡፡
6. ወንድ ልጅ አባቱን ያዋርዳል
ሴት ልጅ በእናትዋ ላይ
ምራት በአማቷ ላይ ትነሣለች፡፡
የሰው ጠላቶች የገዛ ቤተ ሰቦቹ ይሆናሉ፡፡

5
07/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 7 \v 8 7. እኔ ግን ያህዌን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
የመድኃኒቴን አምላክ እጠብቃለሁ
አምላኬም ይሰማኛል፡፡
8. ጠላቴ፣ ሆይ ብወድቅ እንኳ በእኔ ደስ አይበልሽ፤ ከወደቅሁበት እነሣለሁ
በጨለማ ብቀመጥ እንኳ ያህዌ ብርሃን ይሆንልኛል፡፡

5
07/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 9 9. ያህዌን ስለ በደልሁ
እርሱ እስኪፈርድልኝ ድረስ
ቁጣውን እታገሣለሁ፡፡
እርሱ ወደ ብርሃን ያወጣኛል
በጽድቁ ሲያድነኝም አያለሁ

4
07/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 10 10. ጠላቴም ታያለች፣
‹‹አምላክህ ያህዌ የታል? ያለች ጠላቴ ታፍራለች፡፡
እኔም የጠላቴን ውድቀት አያለሁ፤
መንገድ ላይ እንዳለ ጭቃ ትረገጣለች፡፡

8
07/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 11 \v 12 \v 13 11. ቅጥሮቻችሁን የምትሠሩበት ቀን ይመጣል
በዚያን ቀን ድንበራችሁ ይሰፋል!
12. በዚያ ቀን ሕዝባችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል፤
ከአሦርና ከግብፅ ከተሞች
ከግብፅ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ
ከባሕር እስከ ባህር፣
ከተራራ እስከ ተራራ ድረስ ሕዝባችሁ ወደ እናንተ ይመለሳል፡፡
13. ከሚኖሩበት ሰዎች ክፋት የተነሣ ምድሪቱ ወና ትሆናለች፡፡

5
07/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 14 \v 15 14. በለመለመ መስክ መካከል ብቻቸውን ዱር ውስጥ ያሉትን
የርስትህ መንጋ የሆኑት ሕዝብህን በበትርህ ጠብቅ፡፡
እንደ ቀድሞው ዘመን በባሰንና በገለዓድ አሰማራቸው፡፡
15. ከግብፅ እንደ ወጣችሁበት ዘመን
ድንቆችን አሳያቸዋለሁ፡፡