Mon Jun 19 2017 15:56:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:56:55 +03:00
parent e2f5b83462
commit a11e16ea9a
7 changed files with 56 additions and 0 deletions

6
06/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\c 6 \v 1 \v 2 1. እንግዲህ ያህዌ የሚናገረውን አድምጡ፤
‹‹ተነሡ፤ ያላችሁንም ቅርታ በተራሮች ፊት አቅርቡ
ኮረብቶችም የምትሉትን ይስሙ፡፡
2. እናንተ ተራሮች እናንተ ጸንታችሁ የቆማችሁ
የምድር መሠረቶች ያህዌ የሚያቀርበውን ክስ አድምጡ፤
እርሱ ከእስራኤል ጋር ይፋረዳል፡፡››

10
06/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
\v 3 \v 4 \v 5 3. ‹‹ሕዝቤ ሆይ፣ ምን አደረግሁህ?
ያታከትሁህስ በምንድነው?
እስቲ መስክርብኝ!
4. እኔ ከግብፅ ምድር አወጣሁህ
ከባርነት ቤትም ታደግሁህ፡፡
ሙሴን፣ አሮንንና ማርያምን ወደ አንተ ላክሁ፡፡
5. ሕዝቤ ሆይ፣ የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ ያቀደብህን
የቢዖር ልጅ በለዓም የመለሰለትን፣
ከሺጡም ተነሥተህ ወደ ጌልጌላ ስትሄድ፣
እኔ፣ ያህዌ ያደረግሁትን የጽድቅ ሥራ ታውቅ ዘንድ አስታወስ፡፡

12
06/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,12 @@
\v 6 \v 7 \v 8 6. ለልዑል አምላክ ለመስገድ በምመጣበት ጊዜ፣
ለያህዌ ምን ይዤ ልምጣ?
የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲሆኑ የአንድ ዓመት ጥጃ ይዤ ልምጣን?
7. በሺህ የሚቆጠሩ ዐውራ በጐችን
ወይስ የአሥር ሺህ ወንዞች የሚያህል ዘይት ባቀርብለት ያህዌ ይደሰት ይሆን?
ስለ መተላለፌ የበኩር ልጄን፣
ስለ ኃጢአቴስ የአካሌን ፍሬ ልስጥን?
8. ሰው ሆይ፣ መልካሙን፣
ያህዌ ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል
ፍትሕ አድርግ፤
ደግነትን ውደድ፤
ከአምላክህ ጋር በትሕትና ተመላለስ፡፡

7
06/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\v 9 \v 10 9. የያህዌ ድምፅ ከተማዋን ይጣራል
አሁን እንኳ ጥበብ ስምህን ትገነዘባለች
በትሩን አስታውስ፤ በቦታው ያደረገው ማን
እንደ ሆነ አስታውስ፡፡
10. ክፉው ቤት ውስጥ
በግፍ የተገኘ ሀብት
አስጸያፊ የሆነ ሐሰተኛ መስፈሪያ አለ፡፡

6
06/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 11 \v 12 11. ዐባይ ሚዛን የሚጠቀመውን ሰው፣
ሐሰተኛ መመዘኛ በከረጢት የቋጠረውን ሰው
ንጹሕ ላድርገውን?
12. ባለ ጠጐች በግፍ ተሞልተዋል
በዚያ የሚኖሩ ሐሰት ተናግረዋል
ምላሳቸው አታላይ ናት፡፡

9
06/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,9 @@
\v 13 \v 14 \v 15 13. ስለዚህ በጽኑ ቁስል መታሁህ
ከኃጢአትህ የተነሣም አፈረስሁህ፡፡
14. ትበላለህ ግን አትጠግብም
ሁሌም ባዶነት ውስጥህ ይኖራል፡፡
ታከማቻለህ ግን አይጠራቀምልህም
ያጠራቀምኸውን ለሰይፍ እዳርጋለሁ፡፡
15. ትዘራለህ ግን አታጭድም
የወይራ ፍሬ ትጨምቃለህ፤ ግን ዘይት አትቀባም፤
ወይን ትጨምቃህ ግን ጠጅ አትጠጣም፡፡

6
06/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 16 16. የዖምሪን ሥርዐት
የአክዓብን ቤት ተግባርም አጥብቀህ ይዘሃል
በምክራቸው መሠረት ኖረሃል፡፡
ስለዚህ አንተንና ከተማህን ለውድመት
ሕዝብህንም ለመዘባበቻ አሳልፌ እሰጣለሁ
በሕዝቤ ላይ የተሰነዘረውን ነቀፋ ትሸከማለህ፡፡