Mon Jun 19 2017 15:54:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:54:55 +03:00
parent 484262ab49
commit e2f5b83462
8 changed files with 55 additions and 0 deletions

6
04/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 13 13. ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹‹ቀንድሽን እንደ ብረት፣
ሰኮናሽን እንደ ናስ አደርጋለሁ
ብዙ ሕዝቦችን ታደቂያለሽ
የጽዮን ልጅ ሆይ፣ ተነሥተሸ አበራዪ፡፡
በግፍ የሰበሰቡትን ሀብት ለራሴ
ሀብታቸውንም ለምድር ሁሉ ጌታ አቀርባለሁ፡፡››

4
05/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\c 5 \v 1 1. አንቺ የወታደር ከተማ ሰራዊትሽን አሰልፊ
ከበባ ተደርጐብናልና
የእስራኤልን ገዥ
ጉንጩን በበትር ይመቱታል፡፡

7
05/02.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\v 2 \v 3 2. አንቺ ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፣
ከይሁዳ ነገዶች መካከል ትንሿ ብትሆኚም፣
ጅማሬው ከጥንት ከዘላለም ዘመናት የሆነ የእስራኤል ገዥ
ከአንቺ ይወጣልኛል፡፡
3. ስለዚህ ያማጠችው ልጅ እስክትወልድ ድረስ
እግዚአብሔር ሕዝቡን ይተዋቸዋል
የተቀሩት ወንድሞቹም ወደ እስራኤል ሕዝብ ይመለሳሉ፡፡

9
05/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,9 @@
\v 4 \v 5 4. በያህዌ ብርታት፣ በአምላኩ በያህዌ ስም ክብር
ጸንቶ ይቆማል፤ መንጋውንም ይጠብቃል፡፡
በዚያ ጊዜ ታላቅነቱ እስከ ምድር ዳርቻ ስለሚደርስ
ተደላድለው ይኖራሉ፡፡
5. እርሱ ሰላማችን ይሆናል፡፡
አሦራውያን ወደ ምድራችን ሲመጡ
ወደ ምሽጐቻችንም ሲገሠግሡ
ሰባት እረኞችን፣ እንዲሁም ስምንት መሪዎችን
እናስነሣባቸዋልን፡፡

10
05/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
\v 6 \v 7 6. እነዚህ ሰዎች የአሦርን ምድር በሰይፍ፣
የናምሩዱንም ምድር እጃቸው ላይ ባለው ሰይፍ ይገዛሉ፡፡
ወደ ምድራችን ሲመጡ
ወደ ድንበራችንም ሲገሠግሡ
እርሱ ከአሦራውያን ይድነናል፡፡
7. የያዕቆብ ትሩፍ በብዙ ሕዝብ መካከል
ከያህዌ ዘንድ እንደሚወርድ ጠል፣
ሣር ላይ እንደሚጥል ካፊያ
ሰውን እንደማይጠብቅ፣
በሰው ልጆችም እንደማይተማመን ሰው ይሆናል፡፡

6
05/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 8 \v 9 8. የያዕቆብ ትሩፍ በሕዝቦች መካከል፣ በብዙ ሕዝቦች መካከል ይሆናል፤
በዱር አራዊት መካከል እንዳለ አንበሳ፣
በበጐች መካከል እንዳለ አንበሳ ደቦል ይሆናል፡፡
በእግሩ እየረጋገጠ ይቦጫጭቃቸዋል፤
የሚያድናቸውም አይኖርም፡፡
9. እጅህ በጠላቶችህ ላይ ከፍ ከፍ በማለት ያጠፋቸዋል፡፡

5
05/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 10 \v 11 10. በዚያ ቀን ይላል ያህዌ
‹‹ፈረሶቻችሁን ከመካከላችሁ አጠፋለሁ
ሠረገሎቻችሁንም እደመስሳለሁ፡፡
11. የምድራችሁን ከተሞች አጠፋለሁ
ምሽጐቻችሁንም ሁሉ አፈርሳለሁ፡፡

8
05/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 12 \v 13 \v 14 \v 15 12. በምድራችሁ ያለውን ጥንቆላ አጠፋለሁ
ከእንግዲህ አታሟርቱም፡፡
13. የተቀረጹ ምስሎቻችሁንና
የድንጋይ ዐምዶቻችሁን ከመካከላችሁ አጠፋለሁ፡፡
ከእንግዲህ የእጆቻችሁን ሥራ አታመልኩም፡፡
14. የአሼራ ምሰሶዋችሁን ከምድራችሁ እነቅላለሁ
ከተሞቻችሁንም አጠፋለሁ፡፡
15. ያልታዘዙኝን ሕዝቦች በቀጣዬና በመዓቴ እበቀላሁ፡፡››