Mon Jun 19 2017 15:52:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:52:55 +03:00
parent 82ee995df3
commit 484262ab49
6 changed files with 51 additions and 0 deletions

5
04/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\c 4 \v 1 1. በመጨረሻው ዘመን የያህዌ ቤት ተራራ
ሌሎች ተራቶች ላይ ይመሠረታል
ከኮረብቶችም በላይ ከፍ ይላል
ሕዝቦችም ወደ እርሱ ይጐርፋሉ፡፡
ብዙ ሕዝቦች መጥተው እንዲህ ይላሉ

12
04/02.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,12 @@
\v 2 \v 3 2. ‹‹ኑ ወደ ያህዌ ተራራ፣
ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንሂድ
እርሱ መንገዱን ያስተምረናል
እኛም በመንገዱ እንሄዳለን፡፡
ሕግ ከጽዮን፣
የያህዌም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣል፡፡
3. እርሱ በብዙ ሕዝብ መካከል ይፈርዳል
በሩቅ ባሉ ሕዝቦችም ላይ ይበይናል፡፡
ሰይፋቸውን ቀጥቅጠው ማረሻ
ጦራቸውንም ማጭድ ያደርጉታል፡፡
መንግሥት በመንግሥት ላይ ሰይፍ አያነሣም፤
ከእንግዲህ የጦር ትምህርት አይማሩም፡፡

7
04/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,7 @@
\v 4 \v 5 4. ይልቁን፣ እያንዳንዱ ሰው ከገዛ ወይኑ ሥር
ከገዛ በለሱም ሥር ይቀመጣል፡፡
የሰራዊት አምላክ ያህዌ ተናግሮአልና
የሚያስፈራቸው አይኖርም፡፡
5. ሕዝቦች ሁሉ
በአምላኮቻቸው ስም ይሄዳሉ፡፡
እኛ ግን በአምላካችን በያህዌ ስም ለዘላለም እንሄዳለን

10
04/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
\v 6 \v 7 \v 8 6. በዚያ ቀን ይላል ያህዌ፣
አንካሳውን እሰበስባለሁ
ስደተኞችና ሐዘንተኞች ያደረግኃቸውን እሰበስባለሁ፡፡
7. አንካሳውን ወደ ተረፉት ወገኖች
የተገፉትንም ወደ ብርቱ ሕዝብ እመልሳለሁ፤
እኔ ያህዌ በጽዮን ተራራ ከዘላለም እስከ ዘላለም እነግሣለሁ፡፡
8. አንተ የመጠበቂያው ማማ፣
የጽዮን ሴት ልጅ አምባ
የቀድሞው ግዛትህ፣
የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ መንግሥት ይመለስልሃል፡፡

11
04/09.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,11 @@
\v 9 \v 10 9. አሁንስ እንደዚህ የምትጮኺው ለምንድነው?
በመካከልሽ ንጉሥ የለምን?
ምጥ እንደ ያዛት ሴት የምትጨነቂው
መካሪሽ ስለጠፋ ነውን?
10. የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣
ምጥ እንደያዛት ሴት ተጨነቂ፤
አሁን ከከተማ ወጥተሸ
ሜዳ ላይ ስፈሪ
ወደ ባቢሎንም ትሄጃለሽ፡፡
በዚያም ከጠላት እጅ ትድኛለሽ
በዚያም እግዚአብሔር ከጠላቶችሽ ይታደግሻል፡፡

6
04/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
\v 11 \v 12 11. አሁን ግን፣ ብዙ ሕዝቦች አንቺ ላይ ተሰብስበዋል
እነርሱም፣ ‹‹የረከሰች ትሁን፤
እኛም መፈራረስዋን እንይ›› ብለዋል፡፡
12. ነቢዩ እንዲህ ይላል፤ ‹‹የያህዌን ሐሳብ አያወቁም
የእርሱንም ዕቅድ አያስተውሉም፤
እርሱ ዐውድማ ላይ እንደ ነዶ ይሰበስባቸዋል፡፡››