Mon Jun 19 2017 16:24:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 16:24:55 +03:00
parent 6a09dd6082
commit e048ed35d7
4 changed files with 9 additions and 9 deletions

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 2 \v 3 \v 4 2. እናንት ሕዝቦች ስሙ
\v 2 እናንት ሕዝቦች ስሙ
ምድርና በውስጧ የምትኖሩ ሁሉ አድምጡ፡፡
ጌታ ከቅዱስ መቅደሱ፣ ጌታ ያህዌም ይመሰክርባችኃል፡፡
3. ተመልከቱ፤ ያህዌ ከመኖሪያው ስፍራ ይመጣል፤
\v 3 ተመልከቱ፤ ያህዌ ከመኖሪያው ስፍራ ይመጣል፤
‹ወርዶም፣ በምድር ከፍታዎች ላይ ይራመዳል፡፡
4. ተራሮች ከሥሩ ይቀልጣሉ
\v 4 ተራሮች ከሥሩ ይቀልጣሉ
ሸለቆዎች ይሰነጠቃሉ
እሳት ፊት እንዳለም ሰም
በገደል ላይ እንደሚወርድ ውሆች ይሆናሉ፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 5 5. ይህ ሁሉ የሚሆነው ከያዕቆብ ዐመፅ
\v 5 ይህ ሁሉ የሚሆነው ከያዕቆብ ዐመፅ
ከእስራኤልም ቤት ኃጢአት የተነሣ ነው፡፡
የያዕቆብ ዐመፅ ምክንያት ምን ነበር?
ሰማርያ አይደለችምን?

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 6 \v 7 6. ስለዚህ ሰማርያን ሜዳ ላይ እንዳለ ፍርስራሽ ክምር፣
\v 6 ስለዚህ ሰማርያን ሜዳ ላይ እንዳለ ፍርስራሽ ክምር፣
ወይን እንደሚተከልባትም ቦታ አደርጋታለሁ፡፡
የከተማዋን ፍርስራሽ ድንጋይ
ወደ ሸለቆው አወርዳለሁ፤
መሠረቶችዋንም እገልጣለሁ፡፡
7. ምስሎቿ ሁሉ ይሰባበራሉ፤
\v 7 ምስሎቿ ሁሉ ይሰባበራሉ፤
ለእርሷ የተሰጡ ስጦታዎችም ይቃጠላሉ፡፡
ጣዎቶችዋም ሁሉ ለጥፋት ይሆናሉ፡፡
እነዚህን የሰበሰበችው ለዝሙት

View File

@ -1,11 +1,11 @@
\v 8 8. በዚህ ምክንያት ዋይ ዋይ እያልሁ አለቅሳለሁ፤
\v 8 በዚህ ምክንያት ዋይ ዋይ እያልሁ አለቅሳለሁ፤
ባዶ እግሬንና ዕርቃኔን እሄዳለሁ፤
እንደ ቀበሮ አላዝናለሁ
እንደ ጉጉትም አለቅሳለሁ፡፡
\v 9 9. ቁስሏ የማይፈወስ ነውና
\v 9 ቁስሏ የማይፈወስ ነውና
ለይሁም ተርፏል፡፡
ወደ ሕዝቤ ደጅ፣
ወደ ኢየሩሳሌም ደርሷል
\v 10 10. በጌት አታውሩ፣
\v 10 በጌት አታውሩ፣
ከቶም አታልቅሱ
በቤትዓፍራ ትቢያ ላይ እንከባለላለሁ