Mon Jun 19 2017 16:22:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 16:22:55 +03:00
parent 82e27dfcb5
commit 6a09dd6082
3 changed files with 7 additions and 7 deletions

View File

@ -1,11 +1,11 @@
\v 8 \v 9 \v 10 8. በዚህ ምክንያት ዋይ ዋይ እያልሁ አለቅሳለሁ፤
\v 8 8. በዚህ ምክንያት ዋይ ዋይ እያልሁ አለቅሳለሁ፤
ባዶ እግሬንና ዕርቃኔን እሄዳለሁ፤
እንደ ቀበሮ አላዝናለሁ
እንደ ጉጉትም አለቅሳለሁ፡፡
9. ቁስሏ የማይፈወስ ነውና
\v 9 9. ቁስሏ የማይፈወስ ነውና
ለይሁም ተርፏል፡፡
ወደ ሕዝቤ ደጅ፣
ወደ ኢየሩሳሌም ደርሷል
10. በጌት አታውሩ፣
\v 10 10. በጌት አታውሩ፣
ከቶም አታልቅሱ
በቤትዓፍራ ትቢያ ላይ እንከባለላለሁ

View File

@ -1,10 +1,10 @@
\v 11 \v 12 11. እናንት በሻፊር የምትሮሩ ዕርቃናችሁን
\v 11 እናንት በሻፊር የምትሮሩ ዕርቃናችሁን
ሆናችሁ እለፉ፡፡
በጸዓናን የሚኖሩ
ከዚያ አይወጡም፡፡
ቤትዔጼል ሐዘን ላይ ስለሆነች
መጠጊያ ልትሆን አትችልም፡፡
12. የማሮት ነዋሪዎች መልካም ዜና ለመስማት
\v 12 የማሮት ነዋሪዎች መልካም ዜና ለመስማት
እጅግ ጓጉተዋል፤
ምክንያቱም ከያህዌ ዘንድ ጥፋት
እስከ ኢየሩሌም ደጆች መጥቷል፡፡

View File

@ -1,8 +1,8 @@
\v 13 \v 14 13. እናንት በለኪሶ የምትኖሩ
\v 13 እናንት በለኪሶ የምትኖሩ
የሰረገሎችን ፈረሶች ለጉሙ፣
ለጽዮን ሴት ልጅ ኃጢአት መጀመሪያ
እናንተ ነበራችሁ፡፡
የእስራኤልም በደል አንተ ዘንድ ተገኝቷል፡፡
14. ስለዚህ እናንተ ለሞሬሴት ጌት የመሰነባበቻ
\v 14 ስለዚህ እናንተ ለሞሬሴት ጌት የመሰነባበቻ
ስጦታ ትሰጣላችሁ፤
የአክዚብም ከተሞች የእስራኤልን ንጉሦች ያታልላሉ፡፡