Mon Jun 19 2017 16:04:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 16:04:55 +03:00
parent e7bc0398c0
commit d2ab4f4b65
6 changed files with 12 additions and 12 deletions

View File

@ -1,7 +1,7 @@
\v 9 \v 10 9. የያህዌ ድምፅ ከተማዋን ይጣራል
\v 9 9. የያህዌ ድምፅ ከተማዋን ይጣራል
አሁን እንኳ ጥበብ ስምህን ትገነዘባለች
በትሩን አስታውስ፤ በቦታው ያደረገው ማን
እንደ ሆነ አስታውስ፡፡
10. ክፉው ቤት ውስጥ
\v 10 10. ክፉው ቤት ውስጥ
በግፍ የተገኘ ሀብት
አስጸያፊ የሆነ ሐሰተኛ መስፈሪያ አለ፡፡

View File

@ -1,6 +1,6 @@
\v 11 \v 12 11. ዐባይ ሚዛን የሚጠቀመውን ሰው፣
\v 11 ዐባይ ሚዛን የሚጠቀመውን ሰው፣
ሐሰተኛ መመዘኛ በከረጢት የቋጠረውን ሰው
ንጹሕ ላድርገውን?
12. ባለ ጠጐች በግፍ ተሞልተዋል
\v 12 ባለ ጠጐች በግፍ ተሞልተዋል
በዚያ የሚኖሩ ሐሰት ተናግረዋል
ምላሳቸው አታላይ ናት፡፡

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 13 \v 14 \v 15 13. ስለዚህ በጽኑ ቁስል መታሁህ
\v 13 ስለዚህ በጽኑ ቁስል መታሁህ
ከኃጢአትህ የተነሣም አፈረስሁህ፡፡
14. ትበላለህ ግን አትጠግብም
\v 14 ትበላለህ ግን አትጠግብም
ሁሌም ባዶነት ውስጥህ ይኖራል፡፡
ታከማቻለህ ግን አይጠራቀምልህም
ያጠራቀምኸውን ለሰይፍ እዳርጋለሁ፡፡
15. ትዘራለህ ግን አታጭድም
\v 15 ትዘራለህ ግን አታጭድም
የወይራ ፍሬ ትጨምቃለህ፤ ግን ዘይት አትቀባም፤
ወይን ትጨምቃህ ግን ጠጅ አትጠጣም፡፡

View File

@ -1,4 +1,4 @@
\v 16 16. የዖምሪን ሥርዐት
\v 16 የዖምሪን ሥርዐት
የአክዓብን ቤት ተግባርም አጥብቀህ ይዘሃል
በምክራቸው መሠረት ኖረሃል፡፡
ስለዚህ አንተንና ከተማህን ለውድመት

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\c 7 \v 1 \v 2 1. ለእኔ ወዮልኝ!
\c 7 \v 1 ለእኔ ወዮልኝ!
የመከር ጊዜ ፍሬ ተሰብስቦ የወይኑም
ቃርሚያ ካበቃ በኃላ እርሻ ውስጥ እንደ ቀረው ፍሬ ሆኛለሁ
ከዚያ የሚበላ ወይን ፍሬ አይገኝም
የምጓጓለትና ቶሎ ቀድሞ የሚደርሰው በለስ አይኖርም፡፡
2. ከምድሩ ታማኝ ሰዎች ጠፍተዋል
\v 2 ከምድሩ ታማኝ ሰዎች ጠፍተዋል
በሰው ልጆች መካከልም ቅን ሰው የለም፡፡
ሁሉም ደም ለማፍሰስ ያደባል
እያንዳንዱም የገዛ ወንድሙን በመረብ ያጠምዳል፡፡

View File

@ -1,9 +1,9 @@
\v 3 \v 4 3. እጆቻቸው ሌሎችን ለመጉዳት ሠልጠነዋል፤
\v 3 እጆቻቸው ሌሎችን ለመጉዳት ሠልጠነዋል፤
ገዦቻቸው ገንዘብ ይፈልጋሉ
ፈራጁ ጉቦ ይጠብቃል፤
ኃይለኞች ያሻቸውን ያስፈጽማሉ
ሁሉም አንድ ላይ ያሤራሉ፡፡
4. ከእነርሱ ይሻላል የተባለው እንደ አሜኬላ
\v 4 ከእነርሱ ይሻላል የተባለው እንደ አሜኬላ
እጅግ ቀና የተባለውም እንደ ኩርንችት ነው፡፡
ነቢያቶቻችሁ አስቀድመው የተናገሩለት ቀን
እናንተ የምትቀጡበት ቀን ነው፡፡