Mon Jun 19 2017 16:04:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
e7bc0398c0
commit
d2ab4f4b65
|
@ -1,7 +1,7 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. የያህዌ ድምፅ ከተማዋን ይጣራል
|
||||
\v 9 9. የያህዌ ድምፅ ከተማዋን ይጣራል
|
||||
አሁን እንኳ ጥበብ ስምህን ትገነዘባለች
|
||||
በትሩን አስታውስ፤ በቦታው ያደረገው ማን
|
||||
እንደ ሆነ አስታውስ፡፡
|
||||
10. ክፉው ቤት ውስጥ
|
||||
\v 10 10. ክፉው ቤት ውስጥ
|
||||
በግፍ የተገኘ ሀብት
|
||||
አስጸያፊ የሆነ ሐሰተኛ መስፈሪያ አለ፡፡
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. ዐባይ ሚዛን የሚጠቀመውን ሰው፣
|
||||
\v 11 ዐባይ ሚዛን የሚጠቀመውን ሰው፣
|
||||
ሐሰተኛ መመዘኛ በከረጢት የቋጠረውን ሰው
|
||||
ንጹሕ ላድርገውን?
|
||||
12. ባለ ጠጐች በግፍ ተሞልተዋል
|
||||
\v 12 ባለ ጠጐች በግፍ ተሞልተዋል
|
||||
በዚያ የሚኖሩ ሐሰት ተናግረዋል
|
||||
ምላሳቸው አታላይ ናት፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 13 \v 14 \v 15 13. ስለዚህ በጽኑ ቁስል መታሁህ
|
||||
\v 13 ስለዚህ በጽኑ ቁስል መታሁህ
|
||||
ከኃጢአትህ የተነሣም አፈረስሁህ፡፡
|
||||
14. ትበላለህ ግን አትጠግብም
|
||||
\v 14 ትበላለህ ግን አትጠግብም
|
||||
ሁሌም ባዶነት ውስጥህ ይኖራል፡፡
|
||||
ታከማቻለህ ግን አይጠራቀምልህም
|
||||
ያጠራቀምኸውን ለሰይፍ እዳርጋለሁ፡፡
|
||||
15. ትዘራለህ ግን አታጭድም
|
||||
\v 15 ትዘራለህ ግን አታጭድም
|
||||
የወይራ ፍሬ ትጨምቃለህ፤ ግን ዘይት አትቀባም፤
|
||||
ወይን ትጨምቃህ ግን ጠጅ አትጠጣም፡፡
|
|
@ -1,4 +1,4 @@
|
|||
\v 16 16. የዖምሪን ሥርዐት
|
||||
\v 16 የዖምሪን ሥርዐት
|
||||
የአክዓብን ቤት ተግባርም አጥብቀህ ይዘሃል
|
||||
በምክራቸው መሠረት ኖረሃል፡፡
|
||||
ስለዚህ አንተንና ከተማህን ለውድመት
|
||||
|
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\c 7 \v 1 \v 2 1. ለእኔ ወዮልኝ!
|
||||
\c 7 \v 1 ለእኔ ወዮልኝ!
|
||||
የመከር ጊዜ ፍሬ ተሰብስቦ የወይኑም
|
||||
ቃርሚያ ካበቃ በኃላ እርሻ ውስጥ እንደ ቀረው ፍሬ ሆኛለሁ
|
||||
ከዚያ የሚበላ ወይን ፍሬ አይገኝም
|
||||
የምጓጓለትና ቶሎ ቀድሞ የሚደርሰው በለስ አይኖርም፡፡
|
||||
2. ከምድሩ ታማኝ ሰዎች ጠፍተዋል
|
||||
\v 2 ከምድሩ ታማኝ ሰዎች ጠፍተዋል
|
||||
በሰው ልጆች መካከልም ቅን ሰው የለም፡፡
|
||||
ሁሉም ደም ለማፍሰስ ያደባል
|
||||
እያንዳንዱም የገዛ ወንድሙን በመረብ ያጠምዳል፡፡
|
|
@ -1,9 +1,9 @@
|
|||
\v 3 \v 4 3. እጆቻቸው ሌሎችን ለመጉዳት ሠልጠነዋል፤
|
||||
\v 3 እጆቻቸው ሌሎችን ለመጉዳት ሠልጠነዋል፤
|
||||
ገዦቻቸው ገንዘብ ይፈልጋሉ
|
||||
ፈራጁ ጉቦ ይጠብቃል፤
|
||||
ኃይለኞች ያሻቸውን ያስፈጽማሉ
|
||||
ሁሉም አንድ ላይ ያሤራሉ፡፡
|
||||
4. ከእነርሱ ይሻላል የተባለው እንደ አሜኬላ
|
||||
\v 4 ከእነርሱ ይሻላል የተባለው እንደ አሜኬላ
|
||||
እጅግ ቀና የተባለውም እንደ ኩርንችት ነው፡፡
|
||||
ነቢያቶቻችሁ አስቀድመው የተናገሩለት ቀን
|
||||
እናንተ የምትቀጡበት ቀን ነው፡፡
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue