Mon Jun 19 2017 15:46:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-19 15:46:57 +03:00
parent 5e56445080
commit 801e12b57f
5 changed files with 49 additions and 0 deletions

12
01/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,12 @@
\v 6 \v 7 6. ስለዚህ ሰማርያን ሜዳ ላይ እንዳለ ፍርስራሽ ክምር፣
ወይን እንደሚተከልባትም ቦታ አደርጋታለሁ፡፡
የከተማዋን ፍርስራሽ ድንጋይ
ወደ ሸለቆው አወርዳለሁ፤
መሠረቶችዋንም እገልጣለሁ፡፡
7. ምስሎቿ ሁሉ ይሰባበራሉ፤
ለእርሷ የተሰጡ ስጦታዎችም ይቃጠላሉ፡፡
ጣዎቶችዋም ሁሉ ለጥፋት ይሆናሉ፡፡
እነዚህን የሰበሰበችው ለዝሙት
ሥራዋ ካገኘችው ገጸ በረከት እንደ ነበር ሁሉ
አሁንም ገጸ በረከትዋ የዝሙት አዳሪነት ዋጋ
መቀበያ ይሆናል፡፡

11
01/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,11 @@
\v 8 \v 9 \v 10 8. በዚህ ምክንያት ዋይ ዋይ እያልሁ አለቅሳለሁ፤
ባዶ እግሬንና ዕርቃኔን እሄዳለሁ፤
እንደ ቀበሮ አላዝናለሁ
እንደ ጉጉትም አለቅሳለሁ፡፡
9. ቁስሏ የማይፈወስ ነውና
ለይሁም ተርፏል፡፡
ወደ ሕዝቤ ደጅ፣
ወደ ኢየሩሳሌም ደርሷል
10. በጌት አታውሩ፣
ከቶም አታልቅሱ
በቤትዓፍራ ትቢያ ላይ እንከባለላለሁ

10
01/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
\v 11 \v 12 11. እናንት በሻፊር የምትሮሩ ዕርቃናችሁን
ሆናችሁ እለፉ፡፡
በጸዓናን የሚኖሩ
ከዚያ አይወጡም፡፡
ቤትዔጼል ሐዘን ላይ ስለሆነች
መጠጊያ ልትሆን አትችልም፡፡
12. የማሮት ነዋሪዎች መልካም ዜና ለመስማት
እጅግ ጓጉተዋል፤
ምክንያቱም ከያህዌ ዘንድ ጥፋት
እስከ ኢየሩሌም ደጆች መጥቷል፡፡

8
01/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 13 \v 14 13. እናንት በለኪሶ የምትኖሩ
የሰረገሎችን ፈረሶች ለጉሙ፣
ለጽዮን ሴት ልጅ ኃጢአት መጀመሪያ
እናንተ ነበራችሁ፡፡
የእስራኤልም በደል አንተ ዘንድ ተገኝቷል፡፡
14. ስለዚህ እናንተ ለሞሬሴት ጌት የመሰነባበቻ
ስጦታ ትሰጣላችሁ፤
የአክዚብም ከተሞች የእስራኤልን ንጉሦች ያታልላሉ፡፡

8
01/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,8 @@
\v 15 \v 16 15. እናንት በመሪሳ የምትኖሩ
ወራሪ አመጣባችኃለሁ፡፡
የተከበሩ የእስራኤል መሪዎች
በዓዶላም ዋሻ ይሸሸጋሉ፡፡
16. ደስ ትሰኙባቸው ለነበሩ ልጆቻችሁ በማዘን ራሳችሁን ተላጩ
ጡራችሁን ተቆረጡ
ራሳችሁን እንደ ንስር ራስ ተመለጡት
ምክንያቱም ልጆቻችሁ በምርኮ ከእናንተ ይወሰዳሉና፡፡