Mon Jun 19 2017 15:44:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
50a94deb98
commit
5e56445080
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\c 1 \v 1 1. በይሁዳ ንጉሦች በአዮአታም፣ በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ወደ ሞሬታዊው ወደ ሚክያስ
|
||||
የመጣው የያህዌ ቃል፣ ስለ ሰማርያና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው ራእይ ይህ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,9 @@
|
|||
\v 2 \v 3 \v 4 2. እናንት ሕዝቦች ስሙ
|
||||
ምድርና በውስጧ የምትኖሩ ሁሉ አድምጡ፡፡
|
||||
ጌታ ከቅዱስ መቅደሱ፣ ጌታ ያህዌም ይመሰክርባችኃል፡፡
|
||||
3. ተመልከቱ፤ ያህዌ ከመኖሪያው ስፍራ ይመጣል፤
|
||||
‹ወርዶም፣ በምድር ከፍታዎች ላይ ይራመዳል፡፡
|
||||
4. ተራሮች ከሥሩ ይቀልጣሉ
|
||||
ሸለቆዎች ይሰነጠቃሉ
|
||||
እሳት ፊት እንዳለም ሰም
|
||||
በገደል ላይ እንደሚወርድ ውሆች ይሆናሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
\v 5 5. ይህ ሁሉ የሚሆነው ከያዕቆብ ዐመፅ
|
||||
ከእስራኤልም ቤት ኃጢአት የተነሣ ነው፡፡
|
||||
የያዕቆብ ዐመፅ ምክንያት ምን ነበር?
|
||||
ሰማርያ አይደለችምን?
|
||||
የይሁዳስ ኮረብታ መስገጃ ምንድው?
|
||||
ኢየሩሳሌም አይደለችምን?
|
|
@ -32,6 +32,8 @@
|
|||
}
|
||||
],
|
||||
"parent_draft": {},
|
||||
"translators": [],
|
||||
"translators": [
|
||||
"LD"
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": []
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue