Mon Jun 19 2017 15:48:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
801e12b57f
commit
4d68c60ce8
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\c 2 \v 1 \v 2 1. ክፉ ነገር ለማድረግ ለሚያቅዱ
|
||||
መኝታቸው ላይ ሆነው ተንኰል ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው፡፡
|
||||
ያን ለማድረግ ሥልጣን ስላላቸው
|
||||
ሌሊቱ ሲነጋ ዕቅዳቸውን ሥራ ላይ ያውሉታል፡፡
|
||||
2. የዕርሻ ቦታ ሲፈልጉ፣ ቀምተው ይወስዳሉ
|
||||
ቤት ሲፈልጉ ነጥቀው ይወስዳሉ፡፡
|
||||
የሰው መብት ረግጠው ሀብቱን ይዘርፋሉ
|
|
@ -0,0 +1,12 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ስለዚህ ያህዌ እንዲህ ይላል
|
||||
በዚያ ሕዝብ ላይ ጥፋት አመጣለሁ
|
||||
ከዚህም ልታመልጡ አትችሉም፡፡
|
||||
ያ የመከራ ጊዜ ስለሚሆን
|
||||
ከእንግዲህ በእብሪት አትኖሩም፡፡
|
||||
4. በዚያ ቀን ጠላቶቻችሁ ይሳለቁባችኃል
|
||||
በሐዘን እንጉርጉሮ እንዲህ እያሉ ያፌዙባችኃል
|
||||
እኛ እስራኤላውያን ፈጽሞ ጠፍተናል
|
||||
ያህዌ የሕዝቤን ንብረት ወስዶ
|
||||
ርስታችንንም ለከሐሂዲዎች አከፋፈለ
|
||||
5. ስለዚህ እናንተ ባለጸጐች በያህዊ ጉባኤ ውስጥ
|
||||
ርስት በዕጣ የሚከፋፈሉ ልጆች አይኖሯችሁም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. ‹‹ትንቢት አትናገር››
|
||||
ምንም ውርደት አይደርስብንም፤ ስለ እነዚህ
|
||||
ነገሮች ትንቢት አትናገር ይላሉ፡፡
|
||||
7. የያዕቆብ ቤት ሆይ፣ እንደህ መባል ነበረበትን?
|
||||
የያህዌ ትዕግሥት አልቋልን?
|
||||
እነዚህስ የእርሱ ድርጊቶች ናቸውን?
|
||||
አካሄዳቸው ቀና ለሆነ ሰዎች
|
||||
ቃሎቼ መልካም አያደርጉምን?
|
||||
8. በመጨረሻ በሕዝቤ ላይ በጠላትነት ተነሥታችኃል
|
||||
ከጦርነት በኃላ ሰላም ነው ብለው ወደሚያስቡት እንደሚመለሱ ወታደሮች
|
||||
ምንም ሳይጠራጠሩ የሚያልፉ ሰዎችን ልብስ ገፋችኃል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 9. የወገኔን ሴቶች ከሚወዱት ቤታቸው አባረራችሁ
|
||||
በረከቴን ለዘላለም ከልጆቻቸው ወሰዳችሁ፡፡
|
||||
10. በርኩሰት ምክንያት ከባድ ጥፋት ስለሚመጣ
|
||||
እዚህ ቦታ መቆየት አትችሉም፤
|
||||
ስለዚህ ተነሥታችሁ ሂዱ፡፡
|
||||
11. አንድ ሰው በሐሰት መንፈስ ተነሣሥቶ
|
||||
‹‹ስለ ወይን ጠጅና ጠንካራ መጠጥ ትንቢት እናገራለሁ›› ቢል፤
|
||||
በእነዚህ ሰዎች ዘንድ እንደ ነቢይ ይቆጠራል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 12 \v 13 12. ያዕቆብ ሆ በእርግጥ ሁላችሁንም እሰበስባለሁ፤
|
||||
የእስራኤልን ትሩፍ ጉረኖ ውስጥ እንዳለ በጐች
|
||||
በመሰማሪያ ላይ እንዳለ መንጋ አመጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
ከሕዝቡ ብዛት የተነሣ ታላቅ ጩኸት ይሆናል፡፡
|
||||
13. መንገዳቸውን የሚከፍትላቸው መሪ ከእነርሱ ፊት ፊት ይሄዳል
|
||||
እነርሱም ተግተልትለው በበሩ ይወጣሉ
|
||||
ንጉሣቸው ፊት ፊታቸው ይሄዳል፤
|
||||
ያህዌ መሪያቸው ይሆናል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,17 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1. ከዚያም እኔ እንዲህ አልሁ፤
|
||||
‹‹እናንተ የያዕቆብ መሪዎች
|
||||
የእስራኤልም ቤት ገዦች አድምጡ፤
|
||||
ፍትሕን ማወቅ ይገባችሁ አልነበረምን?
|
||||
2. እናንተ ግን መልካሙን ጠላችሁ
|
||||
ክፉን ወደዳችሁ
|
||||
ቆዳቸውን ገፈፋችሁ
|
||||
ሥጋቸውን ከአጥንታቸው ጋጣችሁ
|
||||
የሕዝቤን ሥጋ በላችሁ
|
||||
ቆዳቸውን ገፈፋችሁ
|
||||
ዐጥንቶቻቸውን ሰባበራችሁ፤
|
||||
በመጥበሻ እንደሚጠበስ
|
||||
በድስት እንደሚቀቀል ሥጋ ቆራረጣችኃቸው፡፡
|
||||
3. እናንተ መሪዎች ወደ ያህዌ ትጮኻላችሁ
|
||||
እርሱ ግን አይሰማችሁም፡፡
|
||||
ከክፉ ሥራችሁ የተነሣ
|
||||
በዚያ ጊዜ ፊቱን ከእናንተ ይሰውራል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue