Mon Jun 19 2017 16:06:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
d2ab4f4b65
commit
37a384407e
|
@ -1,5 +1,5 @@
|
|||
\v 10 \v 11 10. በዚያ ቀን ይላል ያህዌ
|
||||
\v 10 10. በዚያ ቀን ይላል ያህዌ
|
||||
‹‹ፈረሶቻችሁን ከመካከላችሁ አጠፋለሁ
|
||||
ሠረገሎቻችሁንም እደመስሳለሁ፡፡
|
||||
11. የምድራችሁን ከተሞች አጠፋለሁ
|
||||
\v 11 11. የምድራችሁን ከተሞች አጠፋለሁ
|
||||
ምሽጐቻችሁንም ሁሉ አፈርሳለሁ፡፡
|
|
@ -1,8 +1,8 @@
|
|||
\v 12 \v 13 \v 14 \v 15 12. በምድራችሁ ያለውን ጥንቆላ አጠፋለሁ
|
||||
\v 12 በምድራችሁ ያለውን ጥንቆላ አጠፋለሁ
|
||||
ከእንግዲህ አታሟርቱም፡፡
|
||||
13. የተቀረጹ ምስሎቻችሁንና
|
||||
\v 13 የተቀረጹ ምስሎቻችሁንና
|
||||
የድንጋይ ዐምዶቻችሁን ከመካከላችሁ አጠፋለሁ፡፡
|
||||
ከእንግዲህ የእጆቻችሁን ሥራ አታመልኩም፡፡
|
||||
14. የአሼራ ምሰሶዋችሁን ከምድራችሁ እነቅላለሁ
|
||||
\v 14 የአሼራ ምሰሶዋችሁን ከምድራችሁ እነቅላለሁ
|
||||
ከተሞቻችሁንም አጠፋለሁ፡፡
|
||||
15. ያልታዘዙኝን ሕዝቦች በቀጣዬና በመዓቴ እበቀላሁ፡፡››
|
||||
\v 15 ያልታዘዙኝን ሕዝቦች በቀጣዬና በመዓቴ እበቀላሁ፡፡››
|
|
@ -1,6 +1,6 @@
|
|||
\c 6 \v 1 \v 2 1. እንግዲህ ያህዌ የሚናገረውን አድምጡ፤
|
||||
\c 6 \v 1 እንግዲህ ያህዌ የሚናገረውን አድምጡ፤
|
||||
‹‹ተነሡ፤ ያላችሁንም ቅርታ በተራሮች ፊት አቅርቡ
|
||||
ኮረብቶችም የምትሉትን ይስሙ፡፡
|
||||
2. እናንተ ተራሮች እናንተ ጸንታችሁ የቆማችሁ
|
||||
\v 2 እናንተ ተራሮች እናንተ ጸንታችሁ የቆማችሁ
|
||||
የምድር መሠረቶች ያህዌ የሚያቀርበውን ክስ አድምጡ፤
|
||||
እርሱ ከእስራኤል ጋር ይፋረዳል፡፡››
|
|
@ -1,10 +1,10 @@
|
|||
\v 3 \v 4 \v 5 3. ‹‹ሕዝቤ ሆይ፣ ምን አደረግሁህ?
|
||||
\v 3 ‹‹ሕዝቤ ሆይ፣ ምን አደረግሁህ?
|
||||
ያታከትሁህስ በምንድነው?
|
||||
እስቲ መስክርብኝ!
|
||||
4. እኔ ከግብፅ ምድር አወጣሁህ
|
||||
\v 4 እኔ ከግብፅ ምድር አወጣሁህ
|
||||
ከባርነት ቤትም ታደግሁህ፡፡
|
||||
ሙሴን፣ አሮንንና ማርያምን ወደ አንተ ላክሁ፡፡
|
||||
5. ሕዝቤ ሆይ፣ የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ ያቀደብህን
|
||||
\v 5 ሕዝቤ ሆይ፣ የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ ያቀደብህን
|
||||
የቢዖር ልጅ በለዓም የመለሰለትን፣
|
||||
ከሺጡም ተነሥተህ ወደ ጌልጌላ ስትሄድ፣
|
||||
እኔ፣ ያህዌ ያደረግሁትን የጽድቅ ሥራ ታውቅ ዘንድ አስታወስ፡፡
|
|
@ -1,11 +1,11 @@
|
|||
\v 6 \v 7 \v 8 6. ለልዑል አምላክ ለመስገድ በምመጣበት ጊዜ፣
|
||||
\v 6 ለልዑል አምላክ ለመስገድ በምመጣበት ጊዜ፣
|
||||
ለያህዌ ምን ይዤ ልምጣ?
|
||||
የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲሆኑ የአንድ ዓመት ጥጃ ይዤ ልምጣን?
|
||||
7. በሺህ የሚቆጠሩ ዐውራ በጐችን
|
||||
\v 7 በሺህ የሚቆጠሩ ዐውራ በጐችን
|
||||
ወይስ የአሥር ሺህ ወንዞች የሚያህል ዘይት ባቀርብለት ያህዌ ይደሰት ይሆን?
|
||||
ስለ መተላለፌ የበኩር ልጄን፣
|
||||
ስለ ኃጢአቴስ የአካሌን ፍሬ ልስጥን?
|
||||
8. ሰው ሆይ፣ መልካሙን፣
|
||||
\v 8 ሰው ሆይ፣ መልካሙን፣
|
||||
ያህዌ ከአንተ የሚፈልገውን ነግሮሃል
|
||||
ፍትሕ አድርግ፤
|
||||
ደግነትን ውደድ፤
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue