Fri May 19 2017 09:10:00 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-05-19 09:10:00 -04:00
parent ee721a552e
commit bd5d9682ba
4 changed files with 5 additions and 1 deletions

1
18/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 17 እነርሱንም አልሰማም ቢል፣ ጕዳዩን ለቤተ ክርስቲያን ንገር፡፡ ቤተ ክርስቲያንን ደግሞ አልሰማም ቢል፣ እንደ አረመኔና እንደ ቀራጭ ቊጠረው፡፡

1
18/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 እውነት እላችኋለሁ፣ በምድር የምታስሩት ነገር ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድር የምትፈቱትም ነገር ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል፡፡ \v 19 በተጨማሪም እላችኋለሁ፣ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ስለሚለምኑት ስለ ማንኛውም ነገር ቢስማሙ፣ በሰማይ ያለው አባቴ ያደርግላቸዋል፡፡ \v 20 ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት ቦታ እዚያ በመካከላቸው እገኛለሁና፡፡

1
18/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
21 ከዚያም ጴጥሮስ መጥቶ ኢየሱስን፣ ‹‹ጌታ ሆይ፣ ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ይቅር ልበለው? እስከ ሰባት ጊዜ ነውን? አለው፡፡ 22 ኢየሱስም፣ ‹‹ሰባ ጊዜ ሰባት እንጂ፣ ሰባት ጊዜ አልልህም›› አለው፡፡

View File

@ -251,6 +251,7 @@
"18-07",
"18-10",
"18-12",
"18-15"
"18-15",
"18-18"
]
}