Fri May 19 2017 09:08:00 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
1416cbc6e3
commit
ee721a552e
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 12 ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት፣ ከእነርሱም አንዱ ቢጠፋ፣ ዘጠና ዘጠኙን በኮረብታው ጥግ ትቶ የጠፋውን ሊፈልግ አይሄድምን? \v 13 በሚያገኘውም ጊዜ፣ እውነት እላችኋለሁ፣ ካልጠፉት ከዘጠና ዘጠኙ ይልቅ በእርሱ ደስ ይለዋል፡፡ \v 14 በተመሳሳይ መንገድ ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ የሰማዩ አባታችሁ ፈቃድ አይደለም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 ወንድምህ ቢበድልህ፣ ሂድና አንተና እርሱ ብቻ ሆናችሁም ጥፋቱን አሳየው፡፡ ቢሰማህ፣ ወንድምህን የራስህ ታደርገዋለህ፡፡ \v 16 ባይሰማህ ግን፣ ቃል ሁሉ በሁለት ወይም በሦስት ምስክሮች ይጸናልና፣ ከአንተ ጋር አንድ ወይም ሁለት ተጨማሪ ወንድሞችን ይዘህ ሂድ፡፡
|
|
@ -249,6 +249,8 @@
|
|||
"18-01",
|
||||
"18-04",
|
||||
"18-07",
|
||||
"18-10"
|
||||
"18-10",
|
||||
"18-12",
|
||||
"18-15"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue