Mon Oct 16 2017 15:11:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
089e0c561e
commit
6df1517283
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 25 \v 1 መንግሥተ ሰማይ መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ለመቀበል የወጡ ዐሥር ድንግሎችን ትመስላለች። \v 2 ዐምስቱ ሞኞች፣ ዐምስቱ ልባሞች ነበሩ። \v 3 ሞኞቹ ሴቶች መብራታቸውን ይዘው ሴሄዱ ምንም ዘይት አልያዙም ነበር። \v 4 ልባሞቹ ግን ከመብራታቸው ጋር ዘይትም ይዘው ነበር።
|
||||
\c 25 \v 1 መንግሥተ ሰማይ መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ለመቀበል የወጡ ዐሥር ድንግሎችን ትመስላለች። \v 2 ዐምስቱ ሞኞች፣ ዐምስቱ ልባሞች ነበሩ። \v 3 ሞኞቹ ድንግሎች መብራታቸውን ይዘው ሲሄዱ ምንም ዘይት አልያዙም ነበር። \v 4 ልባሞቹ ግን ከመብራታቸው ጋር ዘይትም ይዘው ነበር።
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 5 ሙሽራው በዘገዬ ጊዜ እንቅልፍ እንቅልፍ አላቸውና ሁሉም ተኙ።
|
||||
\v 5 ሙሽራው በዘገየ ጊዜ እንቅልፍ እንቅልፍ አላቸውና ሁሉም ተኙ።
|
||||
\v 6 ዕኩለ ሌሊት ላይ ግን፣ “ሙሽራው መጥቶአልና ወጥታችሁ ተቀበሉት!” የሚል ሁካታ ሆነ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 7 ያኔ እነዚያ ድንግሎች ሁሉ ተነሥተው መብራታቸውን አዘጋጁ። \v 8 ሞኞቹም ልባሞቹን፣ “መብራታችን እየጠፋ ስለሆነ ከዘይታችሁ ጥቂት ስጡን” አሏቸው። \v 9 ልባሞቹ ግን፣ “ለእኛና ለእናንተ የሚበቃ ስለሌለን፣ ወደ ሻጮች ሄዳችሁ ለራሳችሁ ግዙ” በማለት መለሱአቸው።
|
||||
\v 7 ያኔ እነዚያ ድንግሎች ሁሉ ተነሥተው መብራታቸውን አዘጋጁ። \v 8 ሞኞቹም ልባሞቹን፣ “መብራታችን እየጠፋ ስለ ሆነ፣ ከዘይታችሁ ጥቂት ስጡን” አሏቸው። \v 9 ልባሞቹ ግን፣ “ለእኛና ለእናንተ የሚበቃ ስለሌለን፣ ወደ ሻጮች ሄዳችሁ ለራሳችሁ ግዙ” በማለት መለሱአቸው።
|
|
@ -391,9 +391,9 @@
|
|||
"24-43",
|
||||
"24-45",
|
||||
"24-48",
|
||||
"25-01",
|
||||
"25-05",
|
||||
"25-07",
|
||||
"25-10",
|
||||
"25-14",
|
||||
"25-17",
|
||||
"25-19",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue