Tue Oct 17 2017 10:17:47 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6896da4ff5
commit
06f1f3b389
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 73 ጥቂት ቆየት ብሎ እዚያ ቆመው የነበሩት መጥተው ጴጥሮስን፣ "በርግጥ አንተም ብትሆን ከእነርሱ አንዱ ነህ፤ አነጋገርህ ራሱ ያጋልጥሃል" አሉት፡፡ \v 74 ከዚያም፣ "ሰውየውን ጨርሶ አላውቀውም" በማለት ይራገምና ይምል ጀመር፤ ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ፡፡ \v 75 ጴጥሮስ ‹‹ዶሮ ሳይጮኽ ሦስቴ ትክደኛለህ›› በማለት ኢየሱስ የተናገረውን አስታወሰ፡፡ ከዚያ ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ፡፡
|
||||
\v 73 ጥቂት ቆየት ብሎ እዚያ ቆመው የነበሩት መጥተው ጴጥሮስን፣ "በርግጥ አንተም ብትሆን ከእነርሱ አንዱ ነህ፤ አነጋገርህ ራሱ ያጋልጥሃል" አሉት፡፡ \v 74 ከዚያም፣ "ሰውየውን ጨርሶ አላውቀውም" በማለት ይራገምና ይምል ጀመር፤ ወዲያውኑ ዶሮ ጮኸ፡፡ \v 75 ጴጥሮስ "ዶሮ ሳይጮኽ ሦስቴ ትክደኛለህ" በማለት ኢየሱስ የተናገረውን አስታወሰ፡፡ ከዚያ ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 27 \v 1 ጠዋት በማለዳ የካህናት አለቆቹና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ሁሉ ኢየሱስን ለመግደል ተማከሩ። \v 2 አስረው ወሰዱትና ለአገሩ ገዡ ጲላጦስ አስረከቡት።
|
||||
\c 27 \v 1 ጠዋት በማለዳ የካህናት አለቆቹና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ሁሉ ኢየሱስን ለመግደል ተማከሩ። \v 2 አስረው ወሰዱትና ለአገሩ ገዢው ለጲላጦስ አስረከቡት።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ ኢየሱስ እንደ ተፈረደበር ሲያይ ተጸጸተ፣ሰላሣውን ጥሬ ብር ለካህናት አለቆቹና ለሽማግሌዎቹ መልሶ፣ \v 4 ”ንጹሕ ሰው አሳልፌ በመስጠት በድያለሁ” አለ። እነርሱ ግን፣ “ታድያ፣ እኛን ምን አገባን? የራስህ ጉዳይ ነው” አሉት። \v 5 ያኔ ጥሬ ብሩን ቤተ መቅደሱ ውስጥ ወረወረና ወደ ውጭ ሄዶ ራሱን ሰቀለ።
|
||||
\v 3 አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ ኢየሱስ እንደ ተፈረደበት ሲያይ ተጸጸተ፣ሰላሣውን ጥሬ ብር ለካህናት አለቆቹና ለሽማግሌዎቹ መልሶ፣ \v 4 ”ንጹሕ ሰው አሳልፌ በመስጠት በድያለሁ” አለ። እነርሱ ግን፣ “ታድያ፣ እኛን ምን አገባን? የራስህ ጉዳይ ነው” አሉት። \v 5 ያኔ ጥሬ ብሩን ቤተ መቅደሱ ውስጥ ወረወረና ወደ ውጭ ሄዶ ራሱን ሰቀለ።
|
|
@ -434,8 +434,8 @@
|
|||
"26-67",
|
||||
"26-69",
|
||||
"26-71",
|
||||
"26-73",
|
||||
"27-01",
|
||||
"27-03",
|
||||
"27-06",
|
||||
"27-09",
|
||||
"27-11",
|
||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue